Genesis 19:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጽባሒቱ ድማ እቲ በዅሪ ነቲ ንእሽቶ፡ እንሆ፡ ትማሊ ምሸት ምስ ኣቦይ ደቂሰ። ሎሚ ምሸት እውን ወይኒ ንሰትዮ፤ ዘርኢ ኣቦና ምእንቲ ኽንዕቅብ ድማ ኣቲኹም ምስኡ ደቅሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በነጋውም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት፥ “እነሆ፥ ትናንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፤ ዛሬ ሌሊት ደግሞ ወይን እናጠጣው፤ አንቺም ግቢና ከእርሱ ጋር ተኚ፤ ከአባታችንም ዘር እናስቀር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነጋውም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት። እነሆ ትናንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፤ ዛሬ ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከእርሱ ጋር ተኚ፥ ከአባታችንም ዘር እናስቀር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት፦ “እነሆ ትናንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፥ ዛሬ ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከእርሱ ጋር ተኚ፥ ከአባታችንም ዘር እናስቀር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ባይራታ ቴፋቶ፥ “ስሳ፤ ዝኖ ታን ታ አቡና ግሳድ፤ ሀቼ ቃማ ቃይ ዎይንያ ኤሳ ኡሽና፥ ኔንካ ገላደ አናና ግሳ፤ ያቲደ ኑን ኑ አዉዋፐ ኑ ዛርያ ቱራ አሾይተ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi bayirata teefatto, «Sisa; zino taani ta aabunna gisaad; hachche k'amma k'ay woyniyaa eessaa ushshina, neenikka gelaade aanana gisa; yaatiide nuuni nu aawuwaappe nu zariyaa turaa ashshoytte» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas bayraya kaaloyo, «Siya! Qamma tani nu aawara aqadis; hach omars qasse woyne ushshu ushshiko neni gelada izara aqa; histtidi nuni nu aawappe nuus zereth essoos» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ባይራያ ካሎዮ፥ «ሲያ! ቃማ ታኒ ኑ ኣዋራ ኣቃዲስ፤ ሃች ኦማርስ ቃሴ ዎይኔ ኡሹ ኡሺኮ ኔኒ ጌላዳ ኢዛራ ኣቃ፤ ሂስቲዲ ኑኒ ኑ ኣዋፔ ኑስ ዜሬ ኤሶስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ዎደ ባይርያ ካልዉ፥ “ዝነ ቃማ ታኒ ታ አዋራ አቃስ፤ ሀች ቃማካ እያ ኡሹ ኡሽኮ፥ ነካ ገላዳ እያራ አቃ። ያትድ ኑኒ ኑ አዋፐ ኮቸ አሾስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha wode bayriya kaaliw, “Zine qamma taani ta aawara aqas; hachi qammaka iya ushshu ushshiko, neka gelada iyara aqa. Yaatidi nuuni nu aawape koche ashshos” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ታላቂቱ ልጅ ታናሺቱን፣ “እኔ ትናንትና ማታ ከአባቴ ጋር ተኝቻለሁ፤ ዛሬም እንደ ገና የወይን ጠጅ እናጠጣው፤ አንቺም ደግሞ ከእርሱ ዘንድ ገብተሽ ተኚ፤ በዚህም የትውልድ ሐረጋችን እንዳይቋረጥ ከአባታችን ዘር ማትረፍ እንችላለን” አለቻት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱ ታላቂቱ ልጅ እኅቷን “ትናንት ማታ እኔ ከእርሱ ጋር ተኝቼአለሁ፤ ዛሬም እንደገና የወይን ጠጅ አጠጥተን እናስክረውና አንቺም አብረሽው ተኚ፤ በዚህ ዐይነት ሁለታችንም ከአባታችን ልጆች ወልደን ዘራችን እንዳይጠፋ እናድርግ” አለቻት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ድማ እታ በዅሪ ነታ ንእሽተይ “እንሆ፥ ትማሊ ለይቲ ምስ ኣቦይ ደቂሰ። በዛ ለይቲ እዚኣ ድማ ወይኒ ነስትዮ፥ ካብ ኣቦና ዘርኢ ምእንቲ ኽነትርፍ ድማ፥ ንስኺ ኣቲኺ ምስኡ ደቅሲ” በለታ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸኣ፡ ንጽብሒቱ እታ በኹሪ ነታ ንእሽቶ እንሆ ትማሊ ለይቲ ምስ ኣቦይ ደቂሰ፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ድማ ወይኒ ነስትዮ ካብ ኣቦና ዘርኢ ምእንቲ ኸነትርፍ፡ ንስኺ ድማ ኣቲኺ ምስኡ ደቅሲ በለታ። |