Genesis 19:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ በዅሪ ድማ ነቲ ንእሽቶ፡ ኣቦና ኣሪጉ፡ ከም ብዘላ ምድሪ ናባና ዚኣቱ ሰብ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት፥ “አባታችን ሽማግሌ ነው፤ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው በምድር ላይ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት። አባታችን ሸመገለ፥ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው ከምድር ላይ የለም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት፦ “አባታችን ሸመገለ፥ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው ከምድር ላይ የለም፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ ባይራ ናታ ቴፋቶ፥ “ኑ አዉ ጭሜዳ፤ ሳኣ ኡባን ደእያ ዎጋዳን ኑናና ግሳናዉ ሀ ጋድያን ኡባካ አቱማ አሳይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi bayira naatta teefatto, «Nu aawuu c'imeedda; sa'aa ubbaan de'iyaa wogaadan nuunana gisanaw ha gadiyaan ubbakka attuma Asay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas bayra naya kaaloyo, «Nu aaway cimmides; biitta bolla diza woga mala nunara zin7anaas hayssa biittaan mulekka attumay deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ባይራ ናያ ካሎዮ፥ «ኑ ኣዋይ ጪሚዴስ፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ዎጋ ማላ ኑናራ ዚንኣናስ ሃይሳ ቢታን ሙሌካ ኣቱማይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ ባይራ ናእያ ባ ካሎ ምቸኮ፥ “ኑ አዋይ ጭምስ፥ ቢታ ኡባን ደእያ ዎጋ ኑራ አቃናዉ እስ አደይ ሀይሳን ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas bayra na7iya ba kaalo micheko, “Nu aaway cimis, biitta ubban de7iya wogaatho nuura aqanaw issi addey haysan baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ቀን ታላቂቱ ልጅ፣ ታናሺቱን እንዲህ አለቻት፤ “አባታችን አርጅቷል፤ በምድር ሁሉ እንደሚኖሩ ሰዎች ወግ አብሮን የሚተኛ ወንድ በአካባቢያችን የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን ታላቂቱ ልጁ እኅትዋን እንዲህ አለቻት፦ “አባታችን ማርጀቱ ነው፤ ልጆች እንድንወልድ እኛን የሚያገቡ ወንዶች በዙሪያችን የሉም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ በዅሪ ኸዓ ነታ ንእሽተይ፥ “ኣቦና ኣሪጉ እዩ፤ ኣብ ምድሪ ድማ ኸም ልማድ ኵሉ ምድሪ፥ ዝምርዐወና ሰብኣይ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ በኹሪ ኽኣ ነታ ንእሽቶ ኣቦና ኣሪጉ እዩ። ኣብ ምድሪ ድማ ከም ልማድ ኩሉ ምድሪ ዜእትወና ሰብኣይ የልቦን። |