Genesis 19:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሎጥ ካብ ጾኣር ደይቡ፡ ክልተ ኣዋልዱ ድማ ምስኡ ኣብ ከረን ተቐመጠ። ኣብ ጾዓር ኪነብር ስለ ዝፈርሐ፡ ምስ ክልተ ኣዋልዱ ኣብ በዓቲ ኪነብር ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሎጥም ከሴ​ጎር ወጣ፤ ከሁ​ለ​ቱም ሴቶች ልጆቹ ጋር በተ​ራራ ተቀ​መጠ፤ በሴ​ጎር መቀ​መ​ጥን ፈር​ቶ​አ​ልና እር​ሱና ሁለቱ ሴቶች ልጆቹ በዋሻ ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሎጥም ከዞዓር ወጣ፤ በዞዓር ይቀመጥ ዘንድ ስለ ፈራም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፤ በዋሻም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር ተቀመጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሎጥም ከዞዓር ወጣ፥ በዞዓር ይቀመጥ ዘንድ ስለ ፈራም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፥ በዋሻም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሎጸ ዞኣራን ኡታናዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ባረ ማጫ ናና ላኡዋና ደርያ ከሴዳ፤ ጎንጎሎ ግዶን ባረ ላኡ ማጫ ናናቱዋና ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Loos'e zoo'aaran uttanaw yayyeedda diraw, bare mac'c'a naanaa laa"uwaanna deriyaa keseedda; gonggolo giddon bare laa"u mac'c'a naanatuwaanna utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Looxey Zo7aaren de7anaas babbida gishshas ba macca nayta nam7atara zuma bolla kezidi gongolo giddon de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሎጼይ ዞኣሬን ዴኣናስ ባቢዳ ጊሻስ ባ ማጫ ናይታ ናምኣታራ ዙማ ቦላ ኬዚዲ ጎንጎሎ ጊዶን ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሎፀይ ዞኣረን ዳናዉ ያሸትዳ ግሾ፥ ያፐ ደንድድ ባ ማጫ ናይታ ናምአታራ ዙማ ቦላ ከይስ። ያን ጎንጎሎ ግዶን ባ ናምኡ ማጫ ናይታራ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Looxey Zo7aaren daanaw yashetida gisho, yaape dendidi ba macca nayta nam7atara zuma bolla keyis. Yan gongolo giddon ba nam7u macca naytara de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሎጥ በዞዓር መኖርን ስለ ፈራ፣ ከዚያ ተነሥቶ ከሁለቱ ሴት ልጆቹ ጋር በአቅራቢያው ወደሚገኙት ተራሮች ሄደ፤ መኖሪያውንም ከሁለት ሴት ልጆቹ ጋር በዋሻ ውስጥ አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሎጥ በጾዓር መቀመጥ ስለ ፈራ እርሱና ሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ወደ ተራራዎቹ ወጥተው መኖሪያቸውን በዋሻ ውስጥ አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሎጥ ከዓ ኣብ ዞዓር ምቕማጥ ስለ ዝፈርሐ፥ ካብ ዞዓር ወፂኡ፥ ንኽልቲአን ኣዋልዱ ሒዙ ኣብቲ ጎቦታት ተቐመጠ። ንሱን ክልቲአን ኣዋልዱን ድማ ኣብ በዓቲ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሎጥ ከኣ ኣብ ዛኦር ንምቕማጥ ፈሪሁ ነበረ እሞ፡ ካብ ዛኦር ደይቡ፡ ክልቲኤን ኣዋልዱ ድማ ምስኡ ኣብ ከአን ተቐመጠ።