Genesis 19:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎጥ ካብ ጾኣር ደይቡ፡ ክልተ ኣዋልዱ ድማ ምስኡ ኣብ ከረን ተቐመጠ። ኣብ ጾዓር ኪነብር ስለ ዝፈርሐ፡ ምስ ክልተ ኣዋልዱ ኣብ በዓቲ ኪነብር ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሎጥም ከሴጎር ወጣ፤ ከሁለቱም ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፤ በሴጎር መቀመጥን ፈርቶአልና እርሱና ሁለቱ ሴቶች ልጆቹ በዋሻ ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሎጥም ከዞዓር ወጣ፤ በዞዓር ይቀመጥ ዘንድ ስለ ፈራም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፤ በዋሻም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር ተቀመጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሎጥም ከዞዓር ወጣ፥ በዞዓር ይቀመጥ ዘንድ ስለ ፈራም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፥ በዋሻም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሎጸ ዞኣራን ኡታናዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ባረ ማጫ ናና ላኡዋና ደርያ ከሴዳ፤ ጎንጎሎ ግዶን ባረ ላኡ ማጫ ናናቱዋና ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Loos'e zoo'aaran uttanaw yayyeedda diraw, bare mac'c'a naanaa laa"uwaanna deriyaa keseedda; gonggolo giddon bare laa"u mac'c'a naanatuwaanna utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Looxey Zo7aaren de7anaas babbida gishshas ba macca nayta nam7atara zuma bolla kezidi gongolo giddon de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሎጼይ ዞኣሬን ዴኣናስ ባቢዳ ጊሻስ ባ ማጫ ናይታ ናምኣታራ ዙማ ቦላ ኬዚዲ ጎንጎሎ ጊዶን ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሎፀይ ዞኣረን ዳናዉ ያሸትዳ ግሾ፥ ያፐ ደንድድ ባ ማጫ ናይታ ናምአታራ ዙማ ቦላ ከይስ። ያን ጎንጎሎ ግዶን ባ ናምኡ ማጫ ናይታራ ደእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Looxey Zo7aaren daanaw yashetida gisho, yaape dendidi ba macca nayta nam7atara zuma bolla keyis. Yan gongolo giddon ba nam7u macca naytara de7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሎጥ በዞዓር መኖርን ስለ ፈራ፣ ከዚያ ተነሥቶ ከሁለቱ ሴት ልጆቹ ጋር በአቅራቢያው ወደሚገኙት ተራሮች ሄደ፤ መኖሪያውንም ከሁለት ሴት ልጆቹ ጋር በዋሻ ውስጥ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሎጥ በጾዓር መቀመጥ ስለ ፈራ እርሱና ሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ወደ ተራራዎቹ ወጥተው መኖሪያቸውን በዋሻ ውስጥ አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሎጥ ከዓ ኣብ ዞዓር ምቕማጥ ስለ ዝፈርሐ፥ ካብ ዞዓር ወፂኡ፥ ንኽልቲአን ኣዋልዱ ሒዙ ኣብቲ ጎቦታት ተቐመጠ። ንሱን ክልቲአን ኣዋልዱን ድማ ኣብ በዓቲ ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሎጥ ከኣ ኣብ ዛኦር ንምቕማጥ ፈሪሁ ነበረ እሞ፡ ካብ ዛኦር ደይቡ፡ ክልቲኤን ኣዋልዱ ድማ ምስኡ ኣብ ከአን ተቐመጠ። |