Genesis 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ግና ኣጽኒዑ፤ ናብኡ ተመሊሶም ድማ ናብ ቤቱ ኣተዉ፤ ንሱ ድማ ምግቢ ኣዳለወሎም፡ ዘይበዅዐ እንጌራ ድማ ጠበሰሎም፡ ንሳቶም ድማ በሊዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ግድ አላቸው፤ ወደ እርሱም አቀኑ፤ ወደ ቤቱም ገቡ፤ ቂጣንም አስጋገረላቸው፤ እነርሱም በሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጅግም ዘበዘባቸው፤ ወደ እርሱም አቀኑ፥ ወደ ቤቱም ገቡ፤ ማዕድ አቀረበላቸው፥ ቂጣንም ጋገረ እነርሱም በሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጅግም ዘበዘባቸው፥ ወደ እርሱም አቀኑ፥ ወደ ቤቱም ገቡ፥ ማዕድ አቀረበላቸው፥ ቂጣንም ጋገረ እነርሱም በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ኡንቱንታ ሎይ ሾቤዳ ድራዉ፥ አናና ቢደ አ ሶ ገሌድኖ፤ እ ኡንቱንቶ ቁማ ካደ፥ ጫለና ኡክ ኡኪደ አና፥ ኡንቱንቱ ሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I unttuntta loytsi shoobbeedda diraw, aanana biide Aa soo geleeddino; I unttunttoo k'umaa katsiide, c'aalenna ukitsaa uukkiide aatsina, unttunttu meeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin izi istta keehi shoobbida gishshas izara biidi iza soo gelida; izikka isttas uketh uukkidi kawo aaththiin istti mida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኢስታ ኬሂ ሾቢዳ ጊሻስ ኢዛራ ቢዲ ኢዛ ሶ ጌሊዳ፤ ኢዚካ ኢስታስ ኡኬ ኡኪዲ ካዎ ኣን ኢስቲ ሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ኤንታ ምን ዎስዳ ግሾ ብድ እያ ሶ ገልዶሶና። እ ኤንታዉ ኡይ ኡክድ አን ምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I enta minthi woossida gisho bidi iya soo gelidosona. I entaw uythi uukidi aathin midosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሎጥ ግን አጥብቆ ስለ ለመናቸው አብረውት ወደ ቤቱ ገቡ፤ ከዚያም ቂጣ ጋግሮ አቀረበላቸውና በሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ወደ ቤቱ እንዲገቡ አጥብቆ ስለ ለመናቸው፥ ከእርሱ ጋር ወደ ቤቱ ገቡ፤ ከዚህም በኋላ ሎጥ እንጀራ ጋግረው መልካም ራት እንዲያዘጋጁ ለአገልጋዮቹ ነገራቸው፤ ራትም በተዘጋጀ ጊዜ እንግዶቹ በሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ግዲ በሎም እሞ፥ ናብኡ ኣምርሑ፤ ናብ ገዛኡውን ኣተዉ። ቅጫ ሰንኪቱ ድማ ማእዲ ኣቕረበሎም፤ ንሳቶምውን በልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኽኣ ኣዝዩ ግዲ በሎም እሞ ናብኡ ኣግሊሶም ናብ ቤቱ ኣተው። ንሱ ድማ ቅጫ ሰንኪቱ መኣሲ ኣዳለወሎም፡ ንሳቶምውን በልዑ። |