Genesis 19:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ነተን ከተማታት እቲ ጐልጐል ምስ ኣጥፍአን፡ ኣምላኽ ንኣብርሃም ዘኪሩ፡ ነተን ሎጥ ዚነብረለን ከተማታት ምስ ገልበጠ፡ ኣብ ማእከል እቲ ምግልባጥ ንሎጥ ሰደዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እነዚያን ከተሞችና ሎጥ የሚኖርባቸውን አውራጃዎችዋን ሁሉ ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን ዐሰበው፤ ሎጥንም ከጥፋት መካከል አወጣው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፤ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚያ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፥ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚያ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሄ ዛንጋራ ካታማቱዋ ይሴዳ ዎደ፥ አብራሃማ ሀሳዬዳ፤ ሎጸ ደኤዳ ካታማቱዋ ይሲደ ሎጻ ባሻፐ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay he zanggaaraa katamatuwaa d'aysseedda wode, Abrahaama hassayeedda; Loos'e de'eedda katamatuwaa d'ayssiide Loos'a bashshaappe keseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi he shoobban diza katamata dhayssida wode, Abrahaame qoppidi Looxey kase diza katamata dhayssida wode Looxe dhayssafe ashshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ሄ ሾባን ዲዛ ካታማታ ይሲዳ ዎዴ፥ ኣብራሃሜ ቆፒዲ ሎጼይ ካሴ ዲዛ ካታማታ ይሲዳ ዎዴ ሎጼ ይሳፌ ኣሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ሄ ሄራን ደእያ ካታማታ ይስያ ዎደ አብራሃመ ቆፕድ፥ ሎፀይ ደእያ ካታማታ ይስድ፥ ሎፀ ዮፐ አሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay he heeran de7iya katamata dhaysiya wode Abrahaame qopidi, Looxey de7iya katamata dhaysidi, Looxe dhayope ashshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደዚህ አድርጎ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በረባዳው ስፍራ የነበሩትን ከተሞች ሲያጠፋ አብርሃምን ዐሰበው፤ ስለዚህም የሎጥ መኖሪያ የነበሩትን ከተሞች ካጠፋው መዓት ሎጥን አወጣው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሎጥ ይኖርባቸው የነበሩትን፥ በሸለቆ የሚገኙትን ከተሞች፥ እግዚአብሔር ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አስታወሰ፤ ስለዚህም ሎጥን ከጥፋት ወደሚድንበት ቦታ መራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ነተን ኣብ ጐላጕል ዝነበራ ኸተማታት ክግልብጠን እንተሎ፥ ንኣብርሃም ዘከሮ። ንሎጥ ድማ ኻብቲ ነተን ተቐሚጥወን ዝነበረ ኸተማታት ዝገልበጠን ጥፍኣት ኣድሓኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኽኣ ኾነ፡ ኣምላኽ ነተን ኣብ ጎልጎል ዝነበራ ኸተማታት ኬጥፍኡ ከሎ፡ ኣምላኽ ንኣብርሃም ዘከዎ። ነተን ሎጥ ተቐሚጥወን ዝነበረ ኸተማታት ኪግለብጥ ከሎ፡ ንሎጥ ካብ ማእከል ምግልባጥ ኣውጽኦ። |