Genesis 19:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ሶዶምን ጎሞራን ናብ ብዘላ ምድሪ እቲ ጐልጐልን ጠመተ፡ እንሆ ድማ፡ ትኪ እታ ሃገር ከም ትኪ እቶን ይድይብ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሰዶምና ገሞራ፥ ወደ አውራጃዎችዋም ሁሉ ተመለከተ፤ እነሆም፥ ነበልባል ከምድር እንደ ምድጃ ጢስ ሲወጣ አየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ በዚያች አገር ወዳለውም ምድር ሁሉ ተመለከተ፤ እነሆም የአገሪቱ ጢስ እንደ እቶን ጢስ ሲነሣ አየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ በዚያች አገር ወዳለውም ምድር ሁሉ ተመለከተ፥ እነሆም የአገሪቱ ጢስ እንደ እቶን ጢስ ሲነሣ አየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሶዶማነ ጋሞራ ሄ ዛንጋራን ደእያ ቢታ ኡባ ዱገ ጼሌዳ፤ ሄ ዎደ ጩዋይ ጮጭያ ታማ ጩዋዳን ሄ ቢታፐ ደንድያዋ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Sodoomanne Gamoora he zanggaaraan de'iyaa biittaa ubbaa duge s'eelleedda; he wode c'uway c'ooc'iyaa tamaa c'uwaadan he biittaappe denddiyaawaa be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi Sodoomenne Gamoora he shoobbaan diza biitta ubbaa duge xeelliza wode wolqqama cuway xuussa tama mala he biittaafe tullu gizayssa be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሶዶሜኔ ጋሞራ ሄ ሾባን ዲዛ ቢታ ኡባ ዱጌ ጼሊዛ ዎዴ ዎልቃማ ጩዋይ ጹሳ ታማ ማላ ሄ ቢታፌ ቱሉ ጊዛይሳ ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሶዶመነ ጋሞራ፥ ሄ ሄራን ደእያ ቢታ ኡባ ዱገ ፄልያ ዎደ ፁሳ ታማዳ ጩያይ ቢታፈ ደንደይሳ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Soodomenne Gamoora, he heeran de7iya biitta ubbaa duge xeelliya wode xuussa tamada cuyay biittafe dendeysa be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዶምንና ገሞራን፣ እንዲሁም በረባዳው ስፍራ የሚገኘውን ምድር ሁሉ ቍልቍል ተመለከተ፤ ከእቶን የሚወጣ የመሰለ ጥቅጥቅ ያለ ጢስ ከምድሪቱ ወደ ላይ ሲትጐለጐል አየ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ ወደ ሸለቆውም ቊልቊል በተመለከተ ጊዜ ከታላቅ ምድጃ እንደሚወጣ ጢስ ከባድ የእሳት ጢስ ከዚያ ሲወጣ አየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሰዶምን ገሞራን ናብ ኵሉ እቲ ጐላጕል ምድርን ኣማዕደወ፤ እንሆ ኻብታ ሃገር ትኪ እቶን ዝመስል ትኪ እንትለዓል ረአየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሶዶምን ጎሞራን ናብ ብዘላ ምድሪ ጎልጎልን ኣማዕደወ፡ እንሆ ኸኣ ካብታ ሃገር ትኪ እቶን ዝመስል ትኪ ኺለዐል ረኣየ። |