Genesis 19:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ሕጂ፡ እዛ ከተማ እዚኣ ክትሃድም ቀሪባ ኣላ፡ ንእሽቶ ድማ እያ፡ ኣሕ፡ ናብኣ ክሃድም (ንእሽቶ ኣይኰነትን፧) ነፍሰይ ድማ ብህይወት ክትነብር እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ይህች ከተማ ወደ እር​ስዋ ሸሽቶ ለማ​ም​ለጥ ቅርብ ናት፤ እር​ስ​ዋም ትንሽ ናት፤ ነፍ​ሴን ለማ​ዳን ወደ እር​ስዋ ሸሽቼ ራሴን ላድን፤ ሰው​ነ​ቴም ከዳ​ነች ትንሽ አይ​ደ​ለ​ችም፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ ይህች ከተማ ወደ እርስዋ ሸሽቶ ለማምለጥ ቅርብ ናት፥ እርስዋም ትንሽ ናት፤ ነፍሴን ለማዳን ወደ እርስዋ ሸሽቼ ላምልጥ፤ እርስዋ ትንሽ ከተማ አይደለችምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ ይህች ከተማ ወደ እርሷ ሸሽቶ ለማምለጥ ቅርብ ናት፥ እርሷም ትንሽ ናት፥ ነፍሴን ለማዳን ወደ እርሷ ሸሽቼ ላምልጥ፥ እርሷ ትንሽ ከተማ አይደለችምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጼልተ፤ ሀዋን እት ካታማይ ደኤ፤ እ ዎጻናዉ ማታነ ጉ ካታማ። ታን ያ ባቃቶ? እ ቄር ጉ ካታማ ግደኔ? ታ ሸምፑ ያን አታናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'eellite; hawaan itti katamay de'ee; I wos's'anaw matanne guutsa katamaa. Taani yaa bak'atoo? I k'eeri guutsa katamaa gidennee? Ta shemppuu yan attanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite! Baqati biidi attanaas matan issi guuththa katamay dawus; ta shemppo ashshanaas hee baqatoo? Iza qeeri katama deekkee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ! ባቃቲ ቢዲ ኣታናስ ማታን ኢሲ ጉ ካታማይ ዳዉስ፤ ታ ሼምፖ ኣሻናስ ሄ ባቃቶ? ኢዛ ቄሪ ካታማ ዴኬ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ሀይሳን እስ ካታም ደኤስ፤ ያ ዎፅድ ባናዉ ማታነ ጉ ካታማ። ታ ሸምፑዋ አሻናዉ ታ ያ ባቃቶ? እ ዳሮ ጉ ካታማ ግደኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, haysan issi katami de7ees; yaa woxidi baanaw matanne guutha katama. Ta shempuwa ashshanaw ta yaa baqato? I daro guutha katama gidennee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ ወደዚያ ሸሽቶ ለማምለጥ ቅርብ የሆነች ትንሽ ከተማ አለች፤ ወደ እርሷ ልሽሽ፤ በጣም ትንሽ አይደለችም እንዴ? ወደዚያ ብሸሽ እኮ ሕይወቴ ትተርፋለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ በፍጥነት ሸሽቼ ላመልጥበት የምችል እነሆ አንዲት ትንሽ ከተማ በቅርብ አለች፤ ስለዚህ ሸሽቼ ወደ እርሷ እንድሄድ ፍቀዱልኝ፤ እንደምታዩአት ትንሽ ከተማ ናት፤ ወደ እርስዋ ብሄድ ሕይወቴ ከጥፋት ይድናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በይዛኻ እኒሃ እዛ ኸተማ እዚኣ ናብኣ ሃዲምካ ንምምላጥ ቀረባ እያ፤ ንእሽተይ ከዓ እያ፤ እምበኣር ነፍሰይ ንምድሓን ናብኣ ኽሃድም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 በጃኻ እንሃ፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ናብኣ ንምህዳም ቀረብ እያ፡ ንእሽቶ ኽኣ እያ። ንእሽቶዾ ኣይኮነትን፡፡ እሞ ነፍሰይ ብህይወት ምእንቲ ኽትነብርሲ፡ በጃኻ ናብኣ ኽድሕን ሕደገኒ በሎም።