Genesis 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ደገ ምስ ኣውጽኦም ድማ፡ ንህይወትኩም ህደሙ፡ በሎም። ብድሕሬኹም ኣይትጠምቱ፡ ኣብ ኵሉ ጐልጐልውን ኣይትጸንሑ፤ ከይትጠፍኡ ናብ ከረን ህደሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሜዳም በወጡ ጊዜ እንዲህ አሉት፥ “ራስህን አድን፤ ወደ ኋላም አትመልከት፤ አንተንም መከራ እንዳታገኝህ በዚች ሀገር በዳርቻዋና በተራራዋ አትቁም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አለው። ራስህን አድን፤ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አሉት፦ “ራስህን አድን፥ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኪታንቻቱ ኡንቱንታ ካታማፐ ከሴዳ ሳናካ፥ ሄ ኪታንቻቱዋፐ እቱ ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ሸምፑዋ አኪደ ባቃትተ! ጉየ ጼሎፕተ! ቃይ ሀ ዎምባን ሀቃንካ ኤቆፕተ! ደርያኮ ባቃትተ! ህንኮደ ህንተንቱ ያና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiitanchchatuu unttuntta katamaappe kesseedda saannakka, he kiitanchchatuwaappe ittuu yaageedda; «Hinttenttu shemppuwaa akkiide bak'atite! Guye s'eelloppite! K'ay ha wombban hak'ankka ek'k'oppite! Deriyaakko bak'atite! Hinkkoode hinttenttu d'ayana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiitanchchati istta katamaappe kessida malakka kiitanchchatappe issay, «Intte shemppo ekkidi baqatite! Guye xeellofte! Qasse hayssa shoobbaan awanka eqqofte! Zumaakko woxxite! Histtontta ixxiko intte dhayana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪታንቻቲ ኢስታ ካታማፔ ኬሲዳ ማላካ ኪታንቻታፔ ኢሳይ፥ «ኢንቴ ሼምፖ ኤኪዲ ባቃቲቴ! ጉዬ ጼሎፍቴ! ቃሴ ሃይሳ ሾባን ኣዋንካ ኤቆፍቴ! ዙማኮ ዎጺቴ! ሂስቶንታ ኢጺኮ ኢንቴ ያና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪታንቾት ኤንታ ከስዳ መላ ሄ ኪታንቾታፐ እሶይ፥ “ህንተ ሸምፑዋ ኤክድ ባቃትተ! ጉየ ፄሎፍተ! ሀ ሄራን አዉንካ ኤቆፍተ! ህንተ ዮና መላ ዙማኮ ባቃትተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitanchoti enta kessida mela he kiitanchotape issoy, “Hinte shempuwa ekidi baqatite! Guye xeellofite! Ha heeran awunka eqofite! Hinte dhayona mela zamaako baqatite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዳወጧቸውም፣ መልአኩ፣ “ሕይወታችሁን ለማትረፍ ፈጥናችሁ ሽሹ፤ መለስ ብላችሁ ወደ ኋላችሁ አትመልከቱ፤ ከረባዳው ስፍራ እንኳ ቆም አትበሉ፤ ወደ ተራራው ሽሹ፤ አለዚያ ትጠፋላችሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካወጡአቸውም በኋላ ከመላእክቱ አንዱ “ሕይወታችሁን አድኑ! ወደ ኋላ አትመልከቱ! በሸለቆው ውስጥ አትዘግዩ፤ እንዳትሞቱ ወደ ተራራው ሽሹ!” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ወፃኢ ምስ ኣውፅእዎም፥ እቲ ሓደ “ነፍስኻ ኣድሕን፤ ንድሕሪት ገፅካ ግልፅ ኣይትበል፤ ኣብዝ ጐልጐል እዙይ ደው ኣይትበል። ምእንቲ ኸይትጠፍእ ናብቲ እምባ ኣቢልካ ህደም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኽኣ ናብ ወጻኢ ምስ ኣውጽእዎም፡ ነፍስኻ ኣድሕን፡ ንድሕሪት ገጽካ ኣይትበል፡ ኣብ ብዘሎ እዚ ጎልጎል ድማ ደው ኣይትበል። ምእንቲ ኸይትጠፍእ፡ ናብ ከረን ኣቢልካ ድሓን በለ፡ |