Genesis 19:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ደገ ምስ ኣውጽኦም ድማ፡ ንህይወትኩም ህደሙ፡ በሎም። ብድሕሬኹም ኣይትጠምቱ፡ ኣብ ኵሉ ጐልጐልውን ኣይትጸንሑ፤ ከይትጠፍኡ ናብ ከረን ህደሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሜዳም በወጡ ጊዜ እን​ዲህ አሉት፥ “ራስ​ህን አድን፤ ወደ ኋላም አት​መ​ል​ከት፤ አን​ተ​ንም መከራ እን​ዳ​ታ​ገ​ኝህ በዚች ሀገር በዳ​ር​ቻ​ዋና በተ​ራ​ራዋ አት​ቁም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አለው። ራስህን አድን፤ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አሉት፦ “ራስህን አድን፥ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኪታንቻቱ ኡንቱንታ ካታማፐ ከሴዳ ሳናካ፥ ሄ ኪታንቻቱዋፐ እቱ ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ሸምፑዋ አኪደ ባቃትተ! ጉየ ጼሎፕተ! ቃይ ሀ ዎምባን ሀቃንካ ኤቆፕተ! ደርያኮ ባቃትተ! ህንኮደ ህንተንቱ ያና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kiitanchchatuu unttuntta katamaappe kesseedda saannakka, he kiitanchchatuwaappe ittuu yaageedda; «Hinttenttu shemppuwaa akkiide bak'atite! Guye s'eelloppite! K'ay ha wombban hak'ankka ek'k'oppite! Deriyaakko bak'atite! Hinkkoode hinttenttu d'ayana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiitanchchati istta katamaappe kessida malakka kiitanchchatappe issay, «Intte shemppo ekkidi baqatite! Guye xeellofte! Qasse hayssa shoobbaan awanka eqqofte! Zumaakko woxxite! Histtontta ixxiko intte dhayana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪታንቻቲ ኢስታ ካታማፔ ኬሲዳ ማላካ ኪታንቻታፔ ኢሳይ፥ «ኢንቴ ሼምፖ ኤኪዲ ባቃቲቴ! ጉዬ ጼሎፍቴ! ቃሴ ሃይሳ ሾባን ኣዋንካ ኤቆፍቴ! ዙማኮ ዎጺቴ! ሂስቶንታ ኢጺኮ ኢንቴ ያና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኪታንቾት ኤንታ ከስዳ መላ ሄ ኪታንቾታፐ እሶይ፥ “ህንተ ሸምፑዋ ኤክድ ባቃትተ! ጉየ ፄሎፍተ! ሀ ሄራን አዉንካ ኤቆፍተ! ህንተ ዮና መላ ዙማኮ ባቃትተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiitanchoti enta kessida mela he kiitanchotape issoy, “Hinte shempuwa ekidi baqatite! Guye xeellofite! Ha heeran awunka eqofite! Hinte dhayona mela zamaako baqatite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዳወጧቸውም፣ መልአኩ፣ “ሕይወታችሁን ለማትረፍ ፈጥናችሁ ሽሹ፤ መለስ ብላችሁ ወደ ኋላችሁ አትመልከቱ፤ ከረባዳው ስፍራ እንኳ ቆም አትበሉ፤ ወደ ተራራው ሽሹ፤ አለዚያ ትጠፋላችሁ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካወጡአቸውም በኋላ ከመላእክቱ አንዱ “ሕይወታችሁን አድኑ! ወደ ኋላ አትመልከቱ! በሸለቆው ውስጥ አትዘግዩ፤ እንዳትሞቱ ወደ ተራራው ሽሹ!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ወፃኢ ምስ ኣውፅእዎም፥ እቲ ሓደ “ነፍስኻ ኣድሕን፤ ንድሕሪት ገፅካ ግልፅ ኣይትበል፤ ኣብዝ ጐልጐል እዙይ ደው ኣይትበል። ምእንቲ ኸይትጠፍእ ናብቲ እምባ ኣቢልካ ህደም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኽኣ ናብ ወጻኢ ምስ ኣውጽእዎም፡ ነፍስኻ ኣድሕን፡ ንድሕሪት ገጽካ ኣይትበል፡ ኣብ ብዘሎ እዚ ጎልጎል ድማ ደው ኣይትበል። ምእንቲ ኸይትጠፍእ፡ ናብ ከረን ኣቢልካ ድሓን በለ፡