Genesis 19:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ምስ ጸንሐ፡ እቶም ሰብኡት ኢዱን ኢድ ሰበይቱን ኢድ ክልተ ኣዋልዱን ሓዙ። እግዚኣብሄር መሓረሉ፡ መሪሖም ድማ ኣውጺኦም ካብታ ከተማ ኣእተውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም በዘገየ ጊዜ እነዚያ መላእክት የእርሱን እጅ፥ የሚስቱንም እጅ፥ የሁለቱን ሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡአቸው፤ እግዚአብሔር ራርቶላቸዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም በዘገየ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ሰዎች የእርሱን እጅ የሚስቱንም እጅ የሁለቱን የሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም በዘገየ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ሰዎች የእርሱን እጅ የሚስቱንም እጅ የሁለቱን የሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሎጸ ያት ጊና፥ ሄ አሳቱ አ ኩሽያ፥ አ ማቻት ኩሽያነ አ ማጫ ናና ላኡዋ ኩሽያ ኦይቂደ፥ ሄ ካታማፐ ኡንቱንታ ከሴድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ቃረቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Loos'e yatti giina, he asatuu Aa kushiyaa, Aa machchatti kushiyaanne Aa mac'c'a naanaa laa"uwaa kushiyaa oyk'k'iide, he katamaappe unttuntta kesseeddino; ayaw gooppe, Med'inaa Goday unttunttoo k'aretteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Looxey shinniin GODAY isttas qadhettida gishshas kiitanchchati iza kushe, iza machchey kushenne macca nayta nam7ata kushe oykkidi he katamaappe istta kessida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሎጼይ ሺኒን ጎዳይ ኢስታስ ቃቲዳ ጊሻስ ኪታንቻቲ ኢዛ ኩሼ፥ ኢዛ ማቼይ ኩሼኔ ማጫ ናይታ ናምኣታ ኩሼ ኦይኪዲ ሄ ካታማፔ ኢስታ ኬሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሎፀይ ከያናዉ ጋምእን፥ ጎዳይ እያዉ ቃትዳ ግሾ፥ ሄ ኪታንቾት እያ ኩሽያ፥ እያ ማቸ ኩሽያነ ናምኡ ናይታ ኩሽያ ኦይክድ ሄ ካታማፐ ከስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Looxey keyanaw gam7in, Goday iyaw qadhetida gisho, he kiitanchoti iya kushiya, iya mache kushiyanne nam7u nayta kushiya oykidi he katamaape kessidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሎጥ ሲያመነታም፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለ ራራላቸው ሰዎቹ የእርሱን፣ የሚስቱንና የሁለት ሴቶች ልጆቹን እጅ ይዘው ከከተማዪቱ በደኅና አወጧቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሎጥ ግን አመነታ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ለእርሱና ለቤተሰቡ ስለ ራራ መላእክቱ ሎጥንና ሚስቱን፥ ሁለቱን ሴቶች ልጆቹን፥ እጆቻቸውን ይዘው ከከተማዋ እንዲያወጡአቸው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሎጥ ድማ ተደናጐየ፤ እግዚኣብሄር ክምሕሮ ስለ ዝደለየ ግና፥ እቶም ሰባት ኢዱን ኢድ ሰበይቱን ኢድ ክልቲአን ኣጓላቱን ሒዞም ኣውፅእዎ፤ ኣብ ወፃኢ እታ ኸተማ ድማ ሓደግዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስ ግና ደንጎየ። እግዚኣብሄር ክንሕፎ ስለ ዝደለየ፡ እቶም ሰባት ኢዱን ኢድ ሰበይቱን ኢድ ክልቲኤን ኣዋልዱን ሒዞም ኣውጽእዎም፡ ኣብ ወጻኢ እታ ኸተማ ድማ ሓደግዎ። |