Genesis 19:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሎጥ ወጺኡ ነቶም ኣዋልዱ ዝመርዓዉ ደቂ ሓሙኡ ተዛረቦም፡ ተንስእ፡ ካብዚ ቦታ እዚ ርሓቕ። እግዚኣብሄር ነዛ ከተማ እዚኣ ኼጥፍኣ እዩ እሞ። ንሱ ግን ንደቂ ሓሙኡ ዘላግጽ ሰብ ይመስል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሎጥም ወጣ፤ ልጆ​ቹን ለሚ​ያ​ገ​ቡት ለአ​ማ​ቾ​ቹም አላ​ቸው፥ “ተነሡ፤ ከዚች ስፍራ ውጡ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህ​ችን ከተማ ያጠ​ፋ​ታ​ልና።” ለአ​ማ​ቾቹ ግን የሚ​ያ​ፌ​ዝ​ባ​ቸው መሰ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሎጥም ወጣ፥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም ነገራቸው፥ አላቸውም። ተነሡ፤ ከዚህ ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና። ለአማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሎጥም ወጣ፥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም ነገራቸው፥ አላቸውም፦ ተነሡ፥ ከዚህ ስፍራ ውጡ፥ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና። አማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ ሎጸ ከሲደ፥ ባረ ማጫ ናና ጊግሴዳዋንቱኮ ቢደ ኡንቱንታ፥ “ኤሌል ደንዲደ ሀዋፐ ከስተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀ ካታማ ይሳና ሀኔ” ያጌዳ። ሽን አ ማጫ ናና ጊግሴዳዋንቱ እ ቅዳ ጊደ ቆፔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw Loos'e kesiide, bare mac'c'a naanaa giigisseeddawanttukko biide unttuntta, «Elleelli denddiide hawaappe kesite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ha katamaa d'ayssana hanee» yaageedda. Shin Aa mac'c'a naanaa giigisseeddawanttu I k'id'd'eedda giide k'oppeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Looxey ba macca nayta ekkanaas giigsidaytakko biidi isttas, «GODAY ha katamaa dhayssana giza gishshas Eleli dendidi hayssafe kezi kichchite» gides; gido attiin iza macca nayta giigsidayti izi qidhe gees gi qoppida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሎጼይ ባ ማጫ ናይታ ኤካናስ ጊግሲዳይታኮ ቢዲ ኢስታስ፥ «ጎዳይ ሃ ካታማ ይሳና ጊዛ ጊሻስ ኤሌሊ ዴንዲዲ ሃይሳፌ ኬዚ ኪቺቴ» ጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ማጫ ናይታ ጊግሲዳይቲ ኢዚ ቂ ጌስ ጊ ቆፒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ሎፀይ ባ ማጫ ናይታ ኦይችዳይሳታኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ ሀ ካታማ ይሳና ሀንያ ግሾ ኤለስድ ሀ በሳፈ ከይተ” ያግስ። ሽን እያ ማጫ ናይታ ኦይችዳይሳት እ ቀልቅሴስ ግድ ቆፕዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin Looxey ba macca nayta oychidaysatako bidi, “Goday, ha katama dhaysana haniya gisho ellessidi ha bessaafe keyte” yaagis. Shin iya macca nayta oychidaysati I qelqisees gidi qopidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሎጥ ከቤቱ ወጥቶ የሴት ልጆቹ እጮኞች የሆኑትን ዐማቾቹን፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህችን ከተማ ሊያጠፋት ነውና በፍጥነት ከዚህ ስፍራ ውጡ” አላቸው፤ ዐማቾቹ ግን የሚቀልድ መሰላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሎጥ ሴቶች ልጆቹን ወዳጩአቸው ሰዎች ቤት ሄደና “ቶሎ ብላችሁ ከዚህ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህን ስፍራ ሊደመስሰው ነው” አላቸው፤ እነርሱ ግን የሚቀልድ መስሎአቸው ቸል አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሎጥ ድማ ወፂኡ ነቶም ነጓላቱ ኽምርዓዉ ዝነበሩ ሕፁያት ደቁ፥ “እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ ኸጥፍኣ እዩ እሞ፥ ተስኡ፤ ካብዛ ቦታ እዚኣ ውፁ” በሎም። እቶም ሕፁያት ኣጓላቱ ግና ናይ ዋዛ መሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሎጥ ድማ ወጺኣኡ ነቶም ኣዋልዱ ዘእተው ሰብኡት ኣዋልዱ፡ እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ ኼጥፍኣ እዩ እሞ፡ ተንስኡ፡ ካብዛ ቦታ እዚኣ ውጹ፡ ኢሉ ተዛረቦም። እቶም ሰብኡት ኣዋልዱ ግና ይዋዘኸም ዘሎ መሲሉ ተራእዮም።