Genesis 19:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎጥ ወጺኡ ነቶም ኣዋልዱ ዝመርዓዉ ደቂ ሓሙኡ ተዛረቦም፡ ተንስእ፡ ካብዚ ቦታ እዚ ርሓቕ። እግዚኣብሄር ነዛ ከተማ እዚኣ ኼጥፍኣ እዩ እሞ። ንሱ ግን ንደቂ ሓሙኡ ዘላግጽ ሰብ ይመስል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሎጥም ወጣ፤ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም አላቸው፥ “ተነሡ፤ ከዚች ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋታልና።” ለአማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሎጥም ወጣ፥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም ነገራቸው፥ አላቸውም። ተነሡ፤ ከዚህ ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና። ለአማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሎጥም ወጣ፥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም ነገራቸው፥ አላቸውም፦ ተነሡ፥ ከዚህ ስፍራ ውጡ፥ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና። አማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ሎጸ ከሲደ፥ ባረ ማጫ ናና ጊግሴዳዋንቱኮ ቢደ ኡንቱንታ፥ “ኤሌል ደንዲደ ሀዋፐ ከስተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀ ካታማ ይሳና ሀኔ” ያጌዳ። ሽን አ ማጫ ናና ጊግሴዳዋንቱ እ ቅዳ ጊደ ቆፔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Loos'e kesiide, bare mac'c'a naanaa giigisseeddawanttukko biide unttuntta, «Elleelli denddiide hawaappe kesite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ha katamaa d'ayssana hanee» yaageedda. Shin Aa mac'c'a naanaa giigisseeddawanttu I k'id'd'eedda giide k'oppeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Looxey ba macca nayta ekkanaas giigsidaytakko biidi isttas, «GODAY ha katamaa dhayssana giza gishshas Eleli dendidi hayssafe kezi kichchite» gides; gido attiin iza macca nayta giigsidayti izi qidhe gees gi qoppida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሎጼይ ባ ማጫ ናይታ ኤካናስ ጊግሲዳይታኮ ቢዲ ኢስታስ፥ «ጎዳይ ሃ ካታማ ይሳና ጊዛ ጊሻስ ኤሌሊ ዴንዲዲ ሃይሳፌ ኬዚ ኪቺቴ» ጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ማጫ ናይታ ጊግሲዳይቲ ኢዚ ቂ ጌስ ጊ ቆፒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ሎፀይ ባ ማጫ ናይታ ኦይችዳይሳታኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ ሀ ካታማ ይሳና ሀንያ ግሾ ኤለስድ ሀ በሳፈ ከይተ” ያግስ። ሽን እያ ማጫ ናይታ ኦይችዳይሳት እ ቀልቅሴስ ግድ ቆፕዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Looxey ba macca nayta oychidaysatako bidi, “Goday, ha katama dhaysana haniya gisho ellessidi ha bessaafe keyte” yaagis. Shin iya macca nayta oychidaysati I qelqisees gidi qopidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሎጥ ከቤቱ ወጥቶ የሴት ልጆቹ እጮኞች የሆኑትን ዐማቾቹን፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህችን ከተማ ሊያጠፋት ነውና በፍጥነት ከዚህ ስፍራ ውጡ” አላቸው፤ ዐማቾቹ ግን የሚቀልድ መሰላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሎጥ ሴቶች ልጆቹን ወዳጩአቸው ሰዎች ቤት ሄደና “ቶሎ ብላችሁ ከዚህ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህን ስፍራ ሊደመስሰው ነው” አላቸው፤ እነርሱ ግን የሚቀልድ መስሎአቸው ቸል አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሎጥ ድማ ወፂኡ ነቶም ነጓላቱ ኽምርዓዉ ዝነበሩ ሕፁያት ደቁ፥ “እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ ኸጥፍኣ እዩ እሞ፥ ተስኡ፤ ካብዛ ቦታ እዚኣ ውፁ” በሎም። እቶም ሕፁያት ኣጓላቱ ግና ናይ ዋዛ መሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሎጥ ድማ ወጺኣኡ ነቶም ኣዋልዱ ዘእተው ሰብኡት ኣዋልዱ፡ እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ ኼጥፍኣ እዩ እሞ፡ ተንስኡ፡ ካብዛ ቦታ እዚኣ ውጹ፡ ኢሉ ተዛረቦም። እቶም ሰብኡት ኣዋልዱ ግና ይዋዘኸም ዘሎ መሲሉ ተራእዮም። |