Genesis 19:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ንሎጥ፡ ገና ደቂ ሓሙት፡ ኣወዳት፡ ኣዋልድን ኣብታ ኸተማ ዘሎካ ዅሉን ኣለዉኻዶ፡ ካብዚ ቦታ እዚ ኣውጽእዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያም መላእክት ሎጥን አሉት፥ “ከዚህ ሌላ ማን አለህ? አማችም ቢሆን፥ ወንድ ልጅም ቢሆን፥ ሴት ልጅም ብትሆን፥ በዚህ ከተማ የምታውቀው ወዳጅ ቢኖርህ ያለህን ሁሉ ከዚህ ስፍራ አስወጣቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለቱም ሰዎች ሎጥን አሉት። ከዚህ ሌላ ማን አለህ? አማችም ቢሆን ወንድ ልጅም ቢሆን ወይም ሴት ልጅ ብትሆን በከተማይቱ ያለህን ሁሉ ከዚህ ስፍራ አስወጣቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱም ሰዎች ሎጥን አሉት፦ “ከዚህ ሌላ ማን አለህ? አማችም ቢሆን ወንድ ልጅም ቢሆን ወይም ሴት ልጅ ብትሆን በከተማይቱ ያለህን ሁሉ ከዚህ ስፍራ አስወጣቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ላኡ አሳቱ ሎጻ፥ “ነዉ ሀዋን ነ ማጫ ናና ጊግሴዳዋንቱ፥ ነ አቱማ ናናይ ዎይ ነ ማጫ ናናይ ዎይ ነባ ግዴዳ አሳይ ኦና ግዶፐነ ሀ ካታማን ደኢ? ኡንቱንታ ሀዋፐ ከሳ ድጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He laa"u asatuu Loos'a, «New hawaan ne mac'c'a naanaa giigisseeddawanttu, ne attuma naanay woy ne mac'c'a naanay woy nebaa gideedda Asay oona gidooppene ha katamaan de'ii? Unttuntta hawaappe kessa digga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He nam7u asati Looxe, «Nees hayssa katamaa garsan diza attuma naa woykko macca naa gidiin ne nayta ekkanaas giigsidaytikka diikko woykko hara dabboy diikko istta hayssafe kessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ናምኡ ኣሳቲ ሎጼ፥ «ኔስ ሃይሳ ካታማ ጋርሳን ዲዛ ኣቱማ ና ዎይኮ ማጫ ና ጊዲን ኔ ናይታ ኤካናስ ጊግሲዳይቲካ ዲኮ ዎይኮ ሃራ ዳቦይ ዲኮ ኢስታ ሃይሳፌ ኬሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ናምኡ አሳት ሎፀኮ፥ “ነዉ ሀይሳን አደ ናእ ዎይኮ ማጫ ናእ፥ ነ ማጫ ናይታ ኦይችዳይ ዎይኮ ሀራ ዳቦይ ሀ ካታማን ደኢ? ደእኮ ኤንታና ሀይሳፈ ከሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He nam7u asati Looxeko, “New haysan adde na7i woyko macca na7i, ne macca nayta oychiday woyko hara dabboy ha kataman de7ii? De7iko entana haysafe kessa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለቱ ሰዎችም ሎጥን እንዲህ አሉት፤ “በከተማዋ ውስጥ የሚኖሩ የአንተ የሆኑ ሰዎች አሉህ? ዐማቾች፣ ወንዶችና ሴቶች ወይም ሌሎች ዘመዶች ካሉህ ቶሎ ብለህ ከዚህ እንዲወጡ አድርግ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱም እንግዶች ሎጥን እንዲህ አሉት፤ “በዚህች ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ፥ የልጆችህ እጮኛዎችና ሌሎች ዘመዶች ቢኖሩህ ከዚህች ከተማ በፍጥነት እንዲወጡ አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ክልተ ሰባት ድማ ንሎጥ “ኣብዙይ ብዘይ እዚኣቶም ካልእ ሰብዶ ኣለካ? ሰብኣይ ጓልካን ኣወዳትካን ኣጓላትካን፥ ኣብዛ ኸተማ ዘሎ ናትካ ዝኾነ ዅሉን፥ ካብዛ ቦታ እዚኣ ኣውፅኣዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብ ድማ ንሎጥ ኣብዚ ገና ኻብ ናትካዶ ኣሎካ ሰብኣይ ጓልካ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ኣብዛ ኸተማ ዘሎ ናትካ ዘበለ ኹሉን ካብዛ ቦታ እዚኣ ኣውጽኣዮም። |