Genesis 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብ ኣፍ ደገ እታ ቤት ዝነበሩ ሰባት፡ ንኣሽቱን ዓበይትን ብዕውርቲ ወቒዖም፡ ነቲ ማዕጾ ምርካብ ክሳዕ ደኺሞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤቱ ደጃፍ የነበሩትንም ሰዎች ከታናሻቸው ጀምሮ እስክ ታላቃቸው ድረስ ዐይናቸውን አሳወሩአቸው፤ ደጃፉንም ሲፈልጉ ደከሙ፤ አጡትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤቱ ደጃፍ የነበሩትንም ሰዎች ከታናሻቸው ጀምሮ እስከ ታለቃቸው ድረስ አሳወሩአቸው፤ ደጃፉንም ለማግኘት ሲፈልጉ ደከሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቤቱ ደጃፍ የነበሩትንም ሰዎች ከታናሻቸው ጀምሮ እስከ ታላቃቸው ድረስ አሳወሩአቸው፥ ሰዎቹም ደጃፉን ለማግኘት ሲፈልጉ ደከሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ ኡንቱንቱ ጎለ ፐንግያን ደእያ አሳ፥ ጉፐ ግታ ጋካናዉ ቆቅሴድኖ። ያትና ኡንቱንቱ ፐንግያ ደማናዉ ኮዪደ ዳቡሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, unttunttu golle penggiyaan de'iyaa asaa, guutsaappe gitaa gakkanaw k'ook'isseeddino. Yaatina unttunttu penggiyaa demmanaw koyiide daabureeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye istti keeththaa pengen diza asaa guuththafe gita gakkanaas qooqisiin istti pengeza demmanaas koyishe daaburda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ኬ ፔንጌን ዲዛ ኣሳ ጉፌ ጊታ ጋካናስ ቆቂሲን ኢስቲ ፔንጌዛ ዴማናስ ኮዪሼ ዳቡርዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ኬ ፐንገይ ደእያሱዋ ደሞና መላ ጉፈ ግታ ጋካናዉ ቆቅስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, enti keetha pengey de7iyasuwa demmona mela guuthafe gita gakanaw qooqisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በሩን እንዳያገኙት በቤቱ ደጃፍ ላይ የተሰበሰቡትን ወጣቶችና ሽማግሌዎች ዐይን አሳወሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ ውጪ የነበሩት ወጣቶችና ሽማግሌዎች ሁሉ በሩን ማየት እንዳይችሉ ዐይናቸውን አሳወሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቶም ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበሩ ሰባት፥ ካብ ኣናእሽቱ ኽሳዕ ዓበይቲ ኣዒንቶም ኣዕወርዎም። ንሳቶም ከዓ ነቲ ኣፍ ደገ ኽረኽብዎ ደኸሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብ ኣፍ ቤት ዝነበሩ ሰባት ካብ ናኣሽቱ ኽሳዕ ዓበይቲ፡ ኣዖርዎም እሞ ነቲ ኣፍ ደገ ኺረኽቡ ይደክሙ ነበሩ። |