Genesis 19:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ግና ኢዶም ዘርጊሖም ንሎጥ ምሳታቶም ናብታ ቤት ኣእትዮም ነቲ ማዕጾ ዓጸውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እጅግም ተጋፉት፤ የደጁንም መዝጊያ ለመስበር ቀረቡ። እነዚያም ሰዎች እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት ስበው አገቡት፤ መዝጊያውንም ዘጉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለቱም ሰዎች እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱም ሰዎች እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ላኡ አሳቱ ባረንቱ ኩሽያ ካረ የዲደ፥ ሎጻ ሶ ጎች ገልሲደ ፐንግያ ጎርዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he laa"u asatuu barenttu kushiyaa kare yeddiide, Loos'a soo goochchi gelissiide penggiyaa gorddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin he nam7u asati ba kushe kare yeddidi Looxe soo goochchi gelththidi kareza zaari gordida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሄ ናምኡ ኣሳቲ ባ ኩሼ ካሬ ዬዲዲ ሎጼ ሶ ጎቺ ጌልዲ ካሬዛ ዛሪ ጎርዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ናምኡ አሳት ባንታ ኩሽያ ካረ የድድ ሎፀ ሶ ጎች ገልስድ ፐንግያ ጎርድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin nam7u asati banta kushiya kare yeddidi Looxe soo goochi gelsidi pengiya gordidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከቤቱ ውስጥ የነበሩት እንግዶች ግን እጃቸውን በመዘርጋት ስበው ወደ ውስጥ አስገቡት፤ በሩንም ዘጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቤቱ ውስጥ ያሉት ሁለቱ እንግዶች ግን እጆቻቸውን ወደ ውጪ አውጥተው ሎጥን ስበው ወደ ቤቱ ውስጥ አስገቡትና በሩን ዘጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ውሽጢ ዝነበሩ ኣጋይሽ ግና ኣእዳዎም ዘርጊሖም፥ ንሎጥ ናብኣቶም ናብ ቤት ኣእተውዎ፤ ነቲ ማዕፆውን ዓፀውዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሰባት ኣእዳዎም ኣስሊኾም፡ ንሎጥ ናባታቶም ናብ ቤት ኣእተውዎ፡ ነቲ ማዕጾ ድማ ዐጸውዎ። |