Genesis 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣጋ ምሸት ድማ ክልተ መላእኽቲ ናብ ሶዶም መጹ። ሎጥ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ሶዶም ተቐመጠ፡ ሎጥ ድማ ምስ ረኣዮም፡ ኪቕበሎም ደው በለ። ገጹ ድማ ናብ ምድሪ ሰገደ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁለ​ቱም መላ​እ​ክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ደረሱ፤ ሎጥም በሰ​ዶም ከተማ በር ተቀ​ምጦ ነበር። ሎጥም ባያ​ቸው ጊዜ ሊቀ​በ​ላ​ቸው ተነሣ፤ ፊቱ​ንም ወደ ምድር ደፍቶ ሰገ​ደ​ላ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፤ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ፤ ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፥ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ። ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ላኡ ኪታንቻቱ ኦማርስ ሶዶማ ካታማ ጋኬድኖ፤ ሄ ዎደ ሎጸ ሄ ካታማ ፐንግያን ኡቴዳ። ሎጸ ኡንቱንታ በእነ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ኤቂደ ቤዳ፤ ባረ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ ጎይኔዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He laa"u kiitanchchatuu omarssi Sodooma katamaa gakkeeddino; he wode Loos'e he katamaa penggiyaan utteedda. Loos'e unttuntta be'inne unttunttunna gaketanaw ek'k'iide beedda; bare deemuwaa sa'aa gatsiide goyneedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He nam7u kiitanchchati omars Sodoome katama gakkiza wode Looxey he katamaa pengen uttides. Looxey istta be7idi isttara gaagganaas dendi biidi ba hu7e duge biitta gaththi ziggidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ናምኡ ኪታንቻቲ ኦማርስ ሶዶሜ ካታማ ጋኪዛ ዎዴ ሎጼይ ሄ ካታማ ፔንጌን ኡቲዴስ። ሎጼይ ኢስታ ቤኢዲ ኢስታራ ጋጋናስ ዴንዲ ቢዲ ባ ሁኤ ዱጌ ቢታ ጋ ዚጊዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ኪታንቾት ኦማርስሽን ሶዶመ ካታማ ጋክዶሶና። ሄ ዎደ ሎፀይ ሄ ካታማ ፐንገን ኡትስ። ሎፀይ ኤንታ በእድ ሞካናዉ ደንድድ ኤንታኮ ብስ። ባ ሶምኡዋ ሳአ ጋድ ኤንታዉ ዝግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u kiitanchoti omarsishin Soodome katamaa gakidosona. He wode Looxey he katamaa pengen uttis. Looxey enta be7idi mokanaw dendidi entako bis. Ba som7uwa sa7a gathidi entaw ziggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁለቱ መላእክት ምሽት ላይ ሰዶም ደረሱ፤ ሎጥም በሰዶም ከተማ መግቢያ በር ተቀምጦ ነበር፤ ሎጥም መላእክቱን ሲያይ ሊቀበላቸው ብድግ አለ፤ በግምባሩም ወደ ምድር ተደፍቶ እጅ ነሣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያኑ ምሽት ሁለቱ መላእክት ወደ ሰዶም መጡ፤ በዚያን ጊዜ ሎጥ በከተማይቱ በር ተቀምጦ ነበር፤ መላእክቱን ባያቸው ጊዜ ሊያነጋግራቸው ከተቀመጠበት ተነሥቶ ሄደ፤ ጐንበስ ብሎም እጅ ነሣቸውና፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ክልተ መላእኽቲ ድማ ምስ መሰየ ናብ ሰዶም መፁ። ሎጥ ኣብ ኣፍ ደገ ኸተማ ሰዶም ተቐሚጡ ነበረ። ሎጥ ምስ ረኣዮም ድማ ኽቕበሎም ተስአ፤ ብገፁ ፍግም ኢሉውን ናብ ምድሪ ሰገደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቶም ክልተ መላእኽቲ ድማ ምሸት ናብ ሶዶም መጹ። ሎጥ ከኣ ኣብ ደገ ሰዶም ተቐሚጡ ነበረ። ሎጥ ድማ ምስ ረኣዮም፡ ኪቕበሎም ተንስኤ፡ ብገጹ ኽኣ ናብ ምድሪ ተደፍኤ እሞ።