Genesis 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣጋ ምሸት ድማ ክልተ መላእኽቲ ናብ ሶዶም መጹ። ሎጥ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ሶዶም ተቐመጠ፡ ሎጥ ድማ ምስ ረኣዮም፡ ኪቕበሎም ደው በለ። ገጹ ድማ ናብ ምድሪ ሰገደ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ደረሱ፤ ሎጥም በሰዶም ከተማ በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ፤ ፊቱንም ወደ ምድር ደፍቶ ሰገደላቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፤ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ፤ ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፥ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ። ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ላኡ ኪታንቻቱ ኦማርስ ሶዶማ ካታማ ጋኬድኖ፤ ሄ ዎደ ሎጸ ሄ ካታማ ፐንግያን ኡቴዳ። ሎጸ ኡንቱንታ በእነ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ኤቂደ ቤዳ፤ ባረ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ ጎይኔዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He laa"u kiitanchchatuu omarssi Sodooma katamaa gakkeeddino; he wode Loos'e he katamaa penggiyaan utteedda. Loos'e unttuntta be'inne unttunttunna gaketanaw ek'k'iide beedda; bare deemuwaa sa'aa gatsiide goyneedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He nam7u kiitanchchati omars Sodoome katama gakkiza wode Looxey he katamaa pengen uttides. Looxey istta be7idi isttara gaagganaas dendi biidi ba hu7e duge biitta gaththi ziggidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ናምኡ ኪታንቻቲ ኦማርስ ሶዶሜ ካታማ ጋኪዛ ዎዴ ሎጼይ ሄ ካታማ ፔንጌን ኡቲዴስ። ሎጼይ ኢስታ ቤኢዲ ኢስታራ ጋጋናስ ዴንዲ ቢዲ ባ ሁኤ ዱጌ ቢታ ጋ ዚጊዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ኪታንቾት ኦማርስሽን ሶዶመ ካታማ ጋክዶሶና። ሄ ዎደ ሎፀይ ሄ ካታማ ፐንገን ኡትስ። ሎፀይ ኤንታ በእድ ሞካናዉ ደንድድ ኤንታኮ ብስ። ባ ሶምኡዋ ሳአ ጋድ ኤንታዉ ዝግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u kiitanchoti omarsishin Soodome katamaa gakidosona. He wode Looxey he katamaa pengen uttis. Looxey enta be7idi mokanaw dendidi entako bis. Ba som7uwa sa7a gathidi entaw ziggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለቱ መላእክት ምሽት ላይ ሰዶም ደረሱ፤ ሎጥም በሰዶም ከተማ መግቢያ በር ተቀምጦ ነበር፤ ሎጥም መላእክቱን ሲያይ ሊቀበላቸው ብድግ አለ፤ በግምባሩም ወደ ምድር ተደፍቶ እጅ ነሣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ምሽት ሁለቱ መላእክት ወደ ሰዶም መጡ፤ በዚያን ጊዜ ሎጥ በከተማይቱ በር ተቀምጦ ነበር፤ መላእክቱን ባያቸው ጊዜ ሊያነጋግራቸው ከተቀመጠበት ተነሥቶ ሄደ፤ ጐንበስ ብሎም እጅ ነሣቸውና፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ክልተ መላእኽቲ ድማ ምስ መሰየ ናብ ሰዶም መፁ። ሎጥ ኣብ ኣፍ ደገ ኸተማ ሰዶም ተቐሚጡ ነበረ። ሎጥ ምስ ረኣዮም ድማ ኽቕበሎም ተስአ፤ ብገፁ ፍግም ኢሉውን ናብ ምድሪ ሰገደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቶም ክልተ መላእኽቲ ድማ ምሸት ናብ ሶዶም መጹ። ሎጥ ከኣ ኣብ ደገ ሰዶም ተቐሚጡ ነበረ። ሎጥ ድማ ምስ ረኣዮም፡ ኪቕበሎም ተንስኤ፡ ብገጹ ኽኣ ናብ ምድሪ ተደፍኤ እሞ። |