Genesis 18:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ ቍራጽ እንጌራ ሒዘ ንልብኹም ከጸናንዓ እየ። ብድሕሪኡ ክትሓልፍ ኣሎካ፣ ስለዚ ኢኻ ናብ ባርያኻ ዝመጻእካ። ንሳቶም ድማ፡ ከምቲ ዝበልካዮ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዛፉም ሥር ዕረፉ፤ እንጀራም እናምጣላችሁና ብሉ፤ ከዚያም በባሪያችሁ ዘንድ ከአረፋችሁ በኋላ፥ ወደ ዐሰባችሁት ትሄዳላችሁ።” እነርሱም፥ “እንዳልህ እንዲሁ አድርግ” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፤ ስለዚህ ወደ ባሪያችሁ መጥታችኋልና። እነርሱም። እንዳልህ አድርግ አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቁራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፥ ስለዚህ ወደ ባርያችሁ መጥታችኋልና።” እነርሱም፦ “እንዳልህ አድርግ” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ሀእ ታኮ ህንተንቱ ቆማኮ ዬዳ ድራዉ፥ ካምእ ጊደ ህንተንቱ ብያሳኣ ባና ማላ፥ ታን ህንተንቶ ምያዋ አሀይ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ፥ “ዳሮ ሎአ፤ ኔን ግያዋዳን ኦ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu ha"i taakko hinttenttu k'oomaakko yeedda diraw, kam"i giide hinttenttu biyaasa'aa baana mala, taani hinttenttoo miyaawaa ahay» yaageedda. Unttunttu, «Daro lo"a; neeni giyaawaadan ootsa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ha7i taakko intte ayllezakko yida gishshas shempi ekkidi intte bizaso baana mala tani inttes miza miish ane ehays» gides. Istti, «Daro lo7o; neni giza mala ooththa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሃኢ ታኮ ኢንቴ ኣይሌዛኮ ዪዳ ጊሻስ ሼምፒ ኤኪዲ ኢንቴ ቢዛሶ ባና ማላ ታኒ ኢንቴስ ሚዛ ሚሽ ኣኔ ኤሃይስ» ጊዴስ። ኢስቲ፥ «ዳሮ ሎኦ፤ ኔኒ ጊዛ ማላ ኦ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ታኮ ህንተ አይልያኮ ይዳ ግሾ ፃልድ ህንተ ብያ በሲ ባና መላ ታኒ ህንተዉ ምያባ ኤሀና” ያግስ። ኤንትካ፥ “ዳሮ ሎኦ፥ ነ ግዳይሳዳ ኦ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte taako hinte aylliyako yida gisho xaalidi hinte biya bessi baana mela taani hintew miyaba ehana” yaagis. Entika, “Daro lo77o, ne gidaysada ootha” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እኔ ወደ አገልጋያችሁ ከመጣችሁ፣ እህል ቀምሳችሁ ትበረቱ ዘንድ ምግብ ላቅርብላችሁና ጕዟችሁን ትቀጥላላችሁ።” እነርሱም፣ “መልካም፤ እንዳልኸው አድርግ” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እኔ ወደ አገልጋያችሁ በመምጣታችሁ ደስ ብሎኛል፤ ስለዚህ ለጒዞአችሁ ብርታት የሚሰጣችሁን ጥቂት ምግብ አምጥቼ እንዳስተናግዳችሁ ፍቀዱልኝ።” እነርሱም “መልካም ነው፤ እንዳልከው አድርግ” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብባርያኹም ኣቢልኩም ካብ ሓለፍኩም ድማ፥ ቍራስ እንጀራ ኸምፅአልኩም፤ ልብኹም ደግፉሞ ብድሕሪኡ ትሓልፉ” በሎም። ንሳቶም ድማ “ከምቲ ዝበልካዮ ግበር” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብባርያኹም ኣቢልኩም ካብ እተሓልፉስ፡ ክብኹም ክትድግፉ ቁራስ እንጌራ ኸምጻኣልኩም፡ ድሕርቲ ትሕልፉ በለ። ከምቲ ዝበልካዮ ከምኡ ግበር ድማ በልዎ። |