Genesis 18:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሕጂ ርኣዩ፡ ምስ እግዚኣብሄር ክዛረብ ኣብ ርእሰይ ተሰኪመ፡ ምናልባት ዕስራ ክረኽቡ ይኽእሉ እዮም። ንሱ ድማ፡ ምእንቲ ዕስራ ኣይከጥፍኦን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም፥ “እነሆ፥ ከጌታዬ ከእግዚአብሔር ጋር እነጋገር ዘንድ ባለሟልነትን ካገኘሁ ከዚያ ሃያ ቢገኙሳ?” አለው። እርሱም፥ “ስለ ሃያው አላጠፋትም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም። እነሆ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ? አለ። እርሱም። ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም፦ “እነሆ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፥ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ?” አለ። እርሱም፦ “ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ቃይካ፥ “ታን ጎዳና ጻላደ ሃሳያናዉ ዶማ ክቻድ፤ ያን ላታሙዋ ጻላላይ ቤትንቶ ሽን?” ያጌዳ። መና ጎዳይ፥ “ሄ ላታማቱዋ ድራዉ ታን አ ይስከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame k'aykka, «Taani Godaana s'alaade haasayanaw doomma kichchaad; yan laatamuwaa s'alalay beettintto shin?» yaageedda. Med'inaa Goday, «He laatamatuwaa diraw taani Aa d'ayssikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Abrahaamey, «Tani Godaara xalateththan haasaya doommadis; heen 20 xilloti xalla beettikochchii?» gides. GODAY, «He nam7u tammata gishshas dhayssike» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኣብራሃሜይ፥ «ታኒ ጎዳራ ጻላቴን ሃሳያ ዶማዲስ፤ ሄን 20 ጺሎቲ ጻላ ቤቲኮቺ?» ጊዴስ። ጎዳይ፥ «ሄ ናምኡ ታማታ ጊሻስ ይሲኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ፥ “ታኒ ጎዳራ ኦደታናዉ ምነታክቻስ፤ ኦን ኤር ያን ላታሙ ፃላል ደእኮች” ያግስ። ጎዳይካ፥ “ሄ ላታማታ ግሾ ጋዳ ይስከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey, “Taani Godaara odetanaw minetakichas; ooni eri yan laatamu xalaali de7ikochi” yaagis. Godayka, “He laatamata gisho gada dhaysike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብርሃምም፣ “ከጌታ (አዶናይ) ጋር እናገር ዘንድ መቼም አንዴ ደፍሬአለሁና ምናልባት ሃያ ብቻ ቢገኙስ?” አለ። እርሱም፣ “ሃያ ቢገኙ፣ ለእነርሱ ስል እምራታለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃምም “ጌታ ሆይ፥ አሁንም እንደገና በመናገሬ ይቅር በለኝ፤ ምናልባት ኻያ ቢገኙስ?” አለ፤ እግዚአብሔርም “ኻያ ቢገኙ ለእነርሱ ስል ከተማይቱን አላጠፋም” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ድማ “እንሆ፥ ምስ ጐይታይ ክዛረብ ደኣ ደፊረ እምበር፥ ምናልባሽ ዕስራ እንተ ተረኽብዋኸ?” በሎ። እግዚኣብሄር ከዓ “ምእንቲ እቶም ዕስራ ኣየጥፍኣን እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ እንሆ ምስ ጐይታይ ክዛርብ ደፈርኩ፡ ምናልባሽ ዕስራስ ግዲ ይርከብዋ ይኾኑ በለ። |