Genesis 18:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብርሃም ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እንሆ፡ ምስቲ ሓመድን ሓሙኽሽትን ጥራይ ዝዀነ እግዚኣብሄር ክዛረብ ኣብ ርእሰይ ተሰኪመ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም መለሰ፤ አለም፥ “እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ከእግዚአብሔር ጋር እናገር ዘንድ አሁን ጀመርሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም መለሰ አለም። እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብርሃምም መለሰ ዓለም፦ “እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ አብራሃመ፥ “ታን ቢታነ ብድን ግዳደ ታ ጎዳና ጻላደ ሃሳያናዉ ስም ዶማ ክቻድ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Abrahaame, «Taani biittanne bidintsaa gidaadde ta Godaana s'alaade haasayanaw simmi doomma kichchaad; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abrahaamey, «Tani biittanne bidinththakoshin ta Godaara xalada haasaya oykkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣብራሃሜይ፥ «ታኒ ቢታኔ ቢዲንኮሺን ታ ጎዳራ ጻላዳ ሃሳያ ኦይካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ ዛሪድ፥ “ታኒ ቢታነ ብዶ ግዳዳ ታ ጎዳራ ኦደታናዉ ምነታክቻስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey zaaridi, “Taani biittanne bido gidada ta Godaara odetanaw minetakichas; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም አብርሃም እንዲህ አለ፤ “እኔ ከንቱ፣ ትቢያና ዐመድ ሆኜ ሳለሁ ከጌታ (አዶናይ) ጋር ለመናገር አንዴ ደፍሬአለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃም እንደገና እንዲህ አለ፤ “እኔ ትቢያና ዐመድ የሆንኩ ከንቱ ሰው፥ ከጌታዬ ጋር በድፍረት በመነጋገሬ ይቅር በለኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ድማ መሊሱ “እንሆ፥ ኣነ ሓመድን ሓመዅሽትን እንትኸውን ምስ ጐይታይ ብምዝራበይ ደኣ ደፊረ እምበር፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብርሃም ድማ መሊሱ፡ እንሆ ኣነ መሬትን ሓሙኽሽትን ክነሰይ ምስ ጐይታይ ክዛረብ ደፈርኩ። |