Genesis 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጻድቕ ምስ ረሲኣን ምቕታልን ጻድቃን ከምቲ ካባኻ ዝረሓቐ ረሲኣን ኪኸውን፡ ከምኡ ምግባር ካባኻ ይርሓቕ፡ እቲ ፈራዲ ብዘላ ምድሪዶ ኣይኰነን ፍትሒ ኣይገብርን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ ይህ ለአንተ አግባብ አይደለም፤ ይህን ነገር አታድርግ፤ ጻድቃንን ከኃጥኣን ጋር አታጥፋ፤ ምድርን ሁሉ የምትገዛ ይህን ፍርድ ታደርግ ዘንድ ለአንተ አግባብ አይደለም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ከአንተ ይራቅ፤ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ትገድል ዘንድ፥ ጻድቁም እንደ ኃጢአተኛ ይሆን ዘንድ፥ እንደዚህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ። የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ፍርድ አይፈርድምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ከአንተ ይራቅ፥ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ትገድል ዘንድ፥ ጻድቁም እንደ ኃጢአተኛ ይሆን ዘንድ፥ እንደዚህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ። የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ፍርድ አይፈርድምን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ኔፐ ሃኮ፤ ጽሎቱዋ ኢታቱዋና ዎያዌነ ጽሎቱዋነ ኢታቱዋ እት አይፍያን ጼልያዌ ኔፐ ሃኮ። ሀ ሳኣ ኡባ ፕርድያዌ ጽሉዋ ፕርደኔየ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe neeppe haakko; s'illotuwaa iitatuwaana wod'iyaawenne s'illotuwaanne iitatuwaa itti ayfiyaan s'eelliyaawe neeppe haakko. Ha sa'aa ubbaa pirddiyaawe s'illuwaa pirddenneeyye?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillota wordotara gaththa wodhizayssinne xillotanne wordota issi ayfen xeellizayssi hessi neeppe haakko; ha biitta ubbaa bolla pirdiza neni xillo pirdikii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎታ ዎርዶታራ ጋ ዎዛይሲኔ ጺሎታኔ ዎርዶታ ኢሲ ኣይፌን ጼሊዛይሲ ሄሲ ኔፔ ሃኮ፤ ሃ ቢታ ኡባ ቦላ ፒርዲዛ ኔኒ ጺሎ ፒርዲኪ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ መላ ኦሶይ ኔፐ ሃኮ፤ ፅሉዋ ኢታራ ዎል ጋዳ ዎይስ፥ ፅሉዋነ ኢታ እስ አይፍያን ፄለይስ ኔፐ ሃኮ። ሀ ቢታ ኡባ ፕርድያ ኔኒ ፅሎ ፕርድኪ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa mela oosoy neepe haako; xilluwa iitaara woli gathada wodheysi, xilluwanne iita issi ayfiyan xeeleysi neepe haako. Ha biitta ubba pirdiya neeni xillo pirdikii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህስ አይሁን፤ ጻድቁን ከኀጢአተኛው ጋር እንዴት ትገድለዋለህ? ይህን የመሰለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ፤ የምድር ሁሉ ዳኛ በቅን አይፈርድምን?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በደል ያልሠሩትን ደጋግ ሰዎች ከኃጢአተኞች ጋር ታጠፋለህ ብዬ አላስብም፤ ይህንን እንደማታደርገው አምናለሁ፤ ይህንንማ ካደረግህ ደጋግ ሰዎች ከኃጢአተኞች ጋር መቀጣታቸው ነው፤ ይህ ከቶ አይሆንም! የዓለም ሁሉ ፈራጅ በትክክል መፍረድ ይገባው የለምን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ዝበለ ነገር ምግባርስ ካባኻ ይርሓቕ። ነቲ ፃድቕ ከም ሓጥእ ቈፂርካ፥ ንፃድቕ ምስ ሓጥእ ምጥፋእ ካባኻ ይርሓቕ። እቲ ንዅላ ምድሪ ዝፈርድ፥ ቅኑዕ ፍርዲዶ ኣይፈርድን እዩ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጻድቕ ምስቲ ረሲእ ምቕታል ከምዚ ዝበለ ነገር ምግባርሲ ኣባኻ ይርሓቕ፡ እቲ ጻድቕ ከምቲ ረሲእ ኪኸውንሲ፡ ካባኻ ይርሓቕ። እቲ ፈራድ ኩላ ምድርስ ፍትሒዶ ኣየውጽእን እዩ በለ። |