Genesis 18:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጻድቕ ምስ ረሲኣን ምቕታልን ጻድቃን ከምቲ ካባኻ ዝረሓቐ ረሲኣን ኪኸውን፡ ከምኡ ምግባር ካባኻ ይርሓቕ፡ እቲ ፈራዲ ብዘላ ምድሪዶ ኣይኰነን ፍትሒ ኣይገብርን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ ይህ ለአ​ንተ አግ​ባብ አይ​ደ​ለም፤ ይህን ነገር አታ​ድ​ርግ፤ ጻድ​ቃ​ንን ከኃ​ጥ​ኣን ጋር አታ​ጥፋ፤ ምድ​ርን ሁሉ የም​ት​ገዛ ይህን ፍርድ ታደ​ርግ ዘንድ ለአ​ንተ አግ​ባብ አይ​ደ​ለም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ከአንተ ይራቅ፤ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ትገድል ዘንድ፥ ጻድቁም እንደ ኃጢአተኛ ይሆን ዘንድ፥ እንደዚህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ። የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ፍርድ አይፈርድምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ከአንተ ይራቅ፥ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ትገድል ዘንድ፥ ጻድቁም እንደ ኃጢአተኛ ይሆን ዘንድ፥ እንደዚህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ። የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ፍርድ አይፈርድምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ኔፐ ሃኮ፤ ጽሎቱዋ ኢታቱዋና ዎያዌነ ጽሎቱዋነ ኢታቱዋ እት አይፍያን ጼልያዌ ኔፐ ሃኮ። ሀ ሳኣ ኡባ ፕርድያዌ ጽሉዋ ፕርደኔየ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe neeppe haakko; s'illotuwaa iitatuwaana wod'iyaawenne s'illotuwaanne iitatuwaa itti ayfiyaan s'eelliyaawe neeppe haakko. Ha sa'aa ubbaa pirddiyaawe s'illuwaa pirddenneeyye?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xillota wordotara gaththa wodhizayssinne xillotanne wordota issi ayfen xeellizayssi hessi neeppe haakko; ha biitta ubbaa bolla pirdiza neni xillo pirdikii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሎታ ዎርዶታራ ጋ ዎዛይሲኔ ጺሎታኔ ዎርዶታ ኢሲ ኣይፌን ጼሊዛይሲ ሄሲ ኔፔ ሃኮ፤ ሃ ቢታ ኡባ ቦላ ፒርዲዛ ኔኒ ጺሎ ፒርዲኪ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ መላ ኦሶይ ኔፐ ሃኮ፤ ፅሉዋ ኢታራ ዎል ጋዳ ዎይስ፥ ፅሉዋነ ኢታ እስ አይፍያን ፄለይስ ኔፐ ሃኮ። ሀ ቢታ ኡባ ፕርድያ ኔኒ ፅሎ ፕርድኪ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa mela oosoy neepe haako; xilluwa iitaara woli gathada wodheysi, xilluwanne iita issi ayfiyan xeeleysi neepe haako. Ha biitta ubba pirdiya neeni xillo pirdikii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህስ አይሁን፤ ጻድቁን ከኀጢአተኛው ጋር እንዴት ትገድለዋለህ? ይህን የመሰለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ፤ የምድር ሁሉ ዳኛ በቅን አይፈርድምን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደል ያልሠሩትን ደጋግ ሰዎች ከኃጢአተኞች ጋር ታጠፋለህ ብዬ አላስብም፤ ይህንን እንደማታደርገው አምናለሁ፤ ይህንንማ ካደረግህ ደጋግ ሰዎች ከኃጢአተኞች ጋር መቀጣታቸው ነው፤ ይህ ከቶ አይሆንም! የዓለም ሁሉ ፈራጅ በትክክል መፍረድ ይገባው የለምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ዝበለ ነገር ምግባርስ ካባኻ ይርሓቕ። ነቲ ፃድቕ ከም ሓጥእ ቈፂርካ፥ ንፃድቕ ምስ ሓጥእ ምጥፋእ ካባኻ ይርሓቕ። እቲ ንዅላ ምድሪ ዝፈርድ፥ ቅኑዕ ፍርዲዶ ኣይፈርድን እዩ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጻድቕ ምስቲ ረሲእ ምቕታል ከምዚ ዝበለ ነገር ምግባርሲ ኣባኻ ይርሓቕ፡ እቲ ጻድቕ ከምቲ ረሲእ ኪኸውንሲ፡ ካባኻ ይርሓቕ። እቲ ፈራድ ኩላ ምድርስ ፍትሒዶ ኣየውጽእን እዩ በለ።