Genesis 18:21 — Compare Translations

10 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ወሪደ፡ ከምቲ ናባይ ዝመጸኒ ኣውያት ፈጺሞም እንተ ዀይኖም ክርኢ እየ። እንተዘይኮይኑ ድማ ክፈልጥ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ግ​ዲ​ህስ ወደ እኔ እንደ መጣች እንደ ጩኸቷ ይፈ​ጽ​ሙ​አት እንደ ሆነ አይ ዘንድ እወ​ር​ዳ​ለሁ፤ እን​ዲ​ሁም ባይ​ሆን አው​ቃ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንግዲህስ ወደ እኔ እንደ መጣች እንደ ጩኸትዋ አድርገው እንደ ሆነ ወርጄ አያለሁ፤ እንዲሁም ባይሆን አውቃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህስ ወደ እኔ እንደ መጣች እንደ ጩኸትዋ አድርገው እንደሆነ ወርጄ አያለሁ፥ እንዲሁም ባይሆን አውቃለሁ።”
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ኦሶይ ኤንታ ዋሱዋ መለኮ በአናዉ ታኒ ዱገ ዎና፤ ቃስ ሄሳ መላ ኢታ ግዶናኮ ሻካ ኤራና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enta oosoy enta waasuwa meleko be7anaw taani duge wodhana; qassi hessa mela iita gidonaako shaaka erana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አድራጎታቸው እኔ ዘንድ እንደ ደረሰው ጩኸት መሆኑን ለማየት ወደዚያው እወርዳለሁ፤ እንደዚያ ካልሆነም ዐውቃለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ እነርሱ የሰማሁት ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ወደ እነርሱ እወርዳለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ከምቲ ናባይ ዝበፅሐ ኣውያት ገይሮም እንተ ኾይኖም ወሪደ ኽርኢ እየ፤ እንተ ዘይኮነውን ክፈልጥ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኸምቲ ናባይ ዝመጸ ጭራሕምራሕ ፈጺሞ ገይሮምዎ ወይ ዘይገብርዎ እተ ኾይኖም ክፈልጥ፡ ወሪደ ኸርኢ እየ በለ።