Genesis 18:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንቱ ኣልዒሉ ጠመተ፡ እንሆ ድማ ሰለስተ ሰባት ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ረኣዩ። ምስ ረኣዮም ድማ ካብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ጎየየ እሞ ናብ መሬት ሰገደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይኑንም በአነሣ ጊዜ እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፤ ወደ ምድርም ሰገደ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፥ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ቁ ጊደ ጼሊደ ሄዙ አሳቱ አ ማታን ኤቄዳዋንታ በኤዳ፤ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ባረ ዱንካንያ ፐንግያፐ ደንድ ዎጼዳ፤ ጋኪደ፥ ገድያን ሆኪደ፥ ኡንቱንቱ ስንን ጎይኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame d'ok'k'u giide s'eelliide heezzu asatuu Aa matan ek'k'eeddawantta be'eedda; unttunttunna gaketanaw bare dunkkaaniyaa penggiyaappe denddi wos's'eedda; gakkiide, gediyaan hokkiide, unttunttu sintsan goyneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey dhoqqu gi xeellidi heedzdzu asati eqqidayta be7idi istta mokki ekkanaas ba Dunkaaneza pengefe dendidi woxxi bides; he gakki biittan hokkidi istta sinththan ziggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜይ ቁ ጊ ጼሊዲ ሄ ኣሳቲ ኤቂዳይታ ቤኢዲ ኢስታ ሞኪ ኤካናስ ባ ዱንካኔዛ ፔንጌፌ ዴንዲዲ ዎጺ ቢዴስ፤ ሄ ጋኪ ቢታን ሆኪዲ ኢስታ ሲንን ዚጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ ቁ ግድ ፄልያ ዎደ እያ ማታን ኤቅዳ ሄ አሳታ በእስ። እ ኤንታ በእድ ኤንታራ ጋሄታናዉ ባ ዱንካንያ ፐንገፈ ደንድድ ኤንታኮ ዎፅ ብድ ኤንታ ስንን ዝግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey dhoqu gidi xeelliya wode iya matan eqida heedzu asata be7is. I enta be7idi entara gahetanaw ba dunkaaniya pengefe dendidi entako woxi bidi enta sinthan ziggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀና ብሎም ሲመለከት፣ ሦስት ሰዎች ቆመው አየ፤ ወዲያውም ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ፣ ፈጥኖ ወደ ሰዎቹ ሄደ፤ ወደ መሬት ዝቅ ብሎም እጅ ነሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀና ብሎም ሲመለከት ሦስት ሰዎች እዚያ ቆመው አየ፤ እንዳያቸውም ወዲያውኑ ሊያነጋግራቸው ወደ እነርሱ ሮጠ፤ ግንባሩም መሬት እስኪነካ ዝቅ ብሎ በመስገድ እጅ ነሣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዒንቱ ቘላሕ እንተበለ፥ እንሆ ሰለስተ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሎም ረአየ። ምስ ረአዮም ድማ ኻብ ኣፍ ደገ ድንኳኑ ብድድ ኢሉ ኽቕበሎም ጐየየ፤ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉውን ሰገደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዒንቱ ኽኣ ቋሕ ኣበለ፡ እንሆ ድማ ስለስተ ሰብኣይ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሎም ረኣየ። ምስ ረኣኣዮም ድማ ካብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ኪቕበሎም ጎየየ፡ ናብ ምድሪ ኽኣ ሰገደ፡ |