Genesis 18:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዒንቱ ኣልዒሉ ጠመተ፡ እንሆ ድማ ሰለስተ ሰባት ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ረኣዩ። ምስ ረኣዮም ድማ ካብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ጎየየ እሞ ናብ መሬት ሰገደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐይ​ኑ​ንም በአ​ነሣ ጊዜ እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያ​ቸ​ውም ጊዜ ሊቀ​በ​ላ​ቸው ከድ​ን​ኳኑ ደጃፍ ተነ​ሥቶ ሮጠ፤ ወደ ምድ​ርም ሰገደ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፥ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራሃመ ቁ ጊደ ጼሊደ ሄዙ አሳቱ አ ማታን ኤቄዳዋንታ በኤዳ፤ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ባረ ዱንካንያ ፐንግያፐ ደንድ ዎጼዳ፤ ጋኪደ፥ ገድያን ሆኪደ፥ ኡንቱንቱ ስንን ጎይኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abrahaame d'ok'k'u giide s'eelliide heezzu asatuu Aa matan ek'k'eeddawantta be'eedda; unttunttunna gaketanaw bare dunkkaaniyaa penggiyaappe denddi wos's'eedda; gakkiide, gediyaan hokkiide, unttunttu sintsan goyneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abrahaamey dhoqqu gi xeellidi heedzdzu asati eqqidayta be7idi istta mokki ekkanaas ba Dunkaaneza pengefe dendidi woxxi bides; he gakki biittan hokkidi istta sinththan ziggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሃሜይ ቁ ጊ ጼሊዲ ሄ ኣሳቲ ኤቂዳይታ ቤኢዲ ኢስታ ሞኪ ኤካናስ ባ ዱንካኔዛ ፔንጌፌ ዴንዲዲ ዎጺ ቢዴስ፤ ሄ ጋኪ ቢታን ሆኪዲ ኢስታ ሲንን ዚጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብራሃመይ ቁ ግድ ፄልያ ዎደ እያ ማታን ኤቅዳ ሄ አሳታ በእስ። እ ኤንታ በእድ ኤንታራ ጋሄታናዉ ባ ዱንካንያ ፐንገፈ ደንድድ ኤንታኮ ዎፅ ብድ ኤንታ ስንን ዝግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abrahaamey dhoqu gidi xeelliya wode iya matan eqida heedzu asata be7is. I enta be7idi entara gahetanaw ba dunkaaniya pengefe dendidi entako woxi bidi enta sinthan ziggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀና ብሎም ሲመለከት፣ ሦስት ሰዎች ቆመው አየ፤ ወዲያውም ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ፣ ፈጥኖ ወደ ሰዎቹ ሄደ፤ ወደ መሬት ዝቅ ብሎም እጅ ነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀና ብሎም ሲመለከት ሦስት ሰዎች እዚያ ቆመው አየ፤ እንዳያቸውም ወዲያውኑ ሊያነጋግራቸው ወደ እነርሱ ሮጠ፤ ግንባሩም መሬት እስኪነካ ዝቅ ብሎ በመስገድ እጅ ነሣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዒንቱ ቘላሕ እንተበለ፥ እንሆ ሰለስተ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሎም ረአየ። ምስ ረአዮም ድማ ኻብ ኣፍ ደገ ድንኳኑ ብድድ ኢሉ ኽቕበሎም ጐየየ፤ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉውን ሰገደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዒንቱ ኽኣ ቋሕ ኣበለ፡ እንሆ ድማ ስለስተ ሰብኣይ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሎም ረኣየ። ምስ ረኣኣዮም ድማ ካብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ኪቕበሎም ጎየየ፡ ናብ ምድሪ ኽኣ ሰገደ፡