Genesis 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቁን ብድሕሪኡ ንቤተሰቡን ከም ዚእዝዞም፡ ንሳቶም ከኣ ፍትሕን ጽድቅን ኪገብሩ፡ መገዲ እግዚኣብሄር ኪሕልዉ እዮም እሞ፡ ኣነ እፈልጦ እየ። እግዚኣብሄር ነቲ ብዛዕባኡ እተዛረቦ ኣብ ልዕሊ ኣብርሃም ምእንቲ ኼምጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ፥ ልጆቹንና ቤቱን ያዝዛቸው ዘንድ እንዳለው አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር ለአብርሃም የተናገረውን ሁሉ ያደርግላቸው ዘንድ ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፥” ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ጽሎተነ ፕርዳ ኦደ፥ መና ጎዳ ኦግያ ናጋናዳን ባረ ናናነ ባረፐ ጉየ፥ ባረ ሶ አሳ እ ዞራና ማላ፥ ታን አ ዶራድ፤ ሄዌነ መና ጎዳይ አብራሃመዉ እማና ጌዳዋ ኡባ ፖላናሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, s'illotetsaanne pirddaa ootsiide, Med'inaa Godaa ogiyaa naaganaadan bare naanaanne bareppe guyye, bare soo asaa I zorana mala, taani Aa dooraad; hewenne Med'inaa Goday Abrahaamew immana geeddawaa ubbaa polanaassa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloteththinne suure ooso ooththidi GODAA oge naagana mala ba naytanne baappe guye ba soo asaa izi zorana mala tani iza dooradis; hessika GODAY Abrahaames immana gidayssa ubbaa polanaassa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቴኔ ሱሬ ኦሶ ኦዲ ጎዳ ኦጌ ናጋና ማላ ባ ናይታኔ ባፔ ጉዬ ባ ሶ ኣሳ ኢዚ ዞራና ማላ ታኒ ኢዛ ዶራዲስ፤ ሄሲካ ጎዳይ ኣብራሃሜስ ኢማና ጊዳይሳ ኡባ ፖላናሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎተነ ሱረ ፕርዳ ኦድ ጎዳ ኦግያ ናጋና መላ ባ ናይታነ እያፐ ጉየራ ያ ባ ሶ አሳ ዞራና መላ ታኒ እያ ዶራስ። ሄስካ፥ ፆሳይ አብራሃመስ እማና ግዳ ኡፋይሳ ፖላናሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xillotethinne suure pirda oothidi Godaa ogiya naagana mela ba naytanne iyape guyera yaa ba soo asaa zorana mela taani iya dooras. Hessika, Xoossay Abrahaames immana gida ufaysa polanaasa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትክክለኛና ቀና የሆነውን በማድረግ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤተ ሰቦቹን እንዲያዝዝ መርጬዋለሁ፤ ይኸውም እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአብርሃም የሰጠው ተስፋ ሁሉ እንዲፈጸም ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቅንና ትክክል የሆነውን ነገር በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ እንዲጠብቁ ልጆቹንና ቤተሰቡን በመምከር ይመራቸው ዘንድ እኔ እርሱን መርጬዋለሁ፤ ልጆቹ ይህን ካደረጉ እኔም ለአብርሃም የሰጠሁትን ተስፋ ሁሉ እፈጽማለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅድቅን ፍትሕን ብምግባር፥ መንገዲ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽሕልዉ፥ ንደቁን ብድሕሪኡ ኸዓ ንቤቱን ኸም ዝእዝዞም እፈልጥ እየሞ፥ እዙይውን እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኣብርሃም ዝተዛረቦ ዅሉ ምእንቲ ኸምፅእ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ እቲ ብዛዕባ ኣብርሃም እተዛረቦ ኼምጻኣሉ፡ ንሱ ድማ ብድሕሪኡውን ንቤቱን ንደቁን መገዲ እግዚኣብሄር ኪሕልውን፡ ጽድቅን ፍርድን ከኣ ኪገብሩን ምእንቲ ኺእዝዛኦም፡ ፈለጥክዎ በለ። |