Genesis 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ነገር ንጐይታ ኣዝዩ ከቢድ ድዩ፧ በታ ዝተመደበት ግዜ፡ ከም ግዜ ህይወት ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ሳራ ድማ ወዲ ክትወልድ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ልጅን ታገኛለች።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ልጅን ታገኛለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ ለጌታ የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፥ ሣራም ልጅን ታገኛለች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ዳንዳየተናባይ ቱሙ ደኢ? ላይ ሀኖደ ታን ኔኮ ስማና፤ ሄ ዎደ ሳራ አቱማ ናኣ የላና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw danddayettennabay tumu de'ii? Laytsi hannoode taani neekko simmana; he wode Saara attuma na'aa yelana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS dandayettontta miishshi tumu dizee? Ta gida mala yiza layth hanni wode ta neekko yaana; he wode Saaray attuma naa yelana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ዳንዳዬቶንታ ሚሺ ቱሙ ዲዜ? ታ ጊዳ ማላ ዪዛ ላይ ሃኒ ዎዴ ታ ኔኮ ያና፤ ሄ ዎዴ ሳራይ ኣቱማ ና ዬላና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ዳንዳኤቶናባይ ቱማ ደእዬ? ታ ነዉ ግዳይሳዳ ዎንቶ ላይ ሀኖደ ታ ስማዳ ያና፤ ሄ ዎደ ሳራ አደ ናአ የላና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas danda7etonabay tuma de7iyee? Ta new gidaysada wonto laythi hannoode ta simmada yaana; he wode Saara adde na7a yelana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት በተባለው ጊዜ ተመልሼ እመጣለሁ፤ ሣራም ልጅ ይኖራታል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቶ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? እንደ ነገርኩህ የዛሬ ዓመት በዚህ ጊዜ ተመልሼ እመጣለሁ፤ በዚያን ጊዜ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልዳለች” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄርዶ ዝሰኣኖ ነገር ኣሎ እዩ? ንዓመታ ኸምዛ እዋን እዚኣ ኽምለሰካ እየ፤ ሳራ ድማ ወዲ ኽትወልድ እያ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ዘጨንቆ ነገር ኣለዎ፡ ንዓመታ ኸምዚ ቅንያት እዚ ብምዱብ ጊዜ ኽምለሰካ እየ። ሳራ ድማ ወዲ ኽህልዋ እዩ፡ በሎ። |