Genesis 18:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንኣብርሃም በሎ፦ ሳራ ስለምንታይ ሰሓቐት እሞ፡ ብርግጽ ኣረጊት ቘልዓ ክወልድ እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፥ “ሣራን ለብቻዋ በልብዋ ምን አሳቃት? እስከ ዛሬ ገና ነኝን? በእውነትስ እወልዳለሁን? ጌታዬም አርጅትዋል እነሆ፥ እኔም አርጅቻለሁ ብላለችና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። ካረጀሁ በኋላ በውኑ እወልዳለሁን? ስትል ሣራ ለምን ሳቀች? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፦ “ካረጀሁ በኋላ በውኑ እወልዳለሁን? ስትል ሣራ ለምን ሳቀች? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አብራሃመ ሄ ዎደ፥ “ ‘ታን ጭማ ክቾዋፐ ጉየ፥ ቱሙ ናኣ የላንታየ?’ ጋደ፥ ሳራ አያዉ ሚጫደ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Abrahaame he wode, « ‹Taani c'ima kichchowaappe guyye, tumu na'aa yelanitaayye?› gaade, Saara ayaw miic'c'aade? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Abrahaame, « ‹Tani cimmaychidaappe guye tumu naa yelanee?› gaada Saaray aazas miiccadee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኣብራሃሜ፥ « ‹ታኒ ጪማይቺዳፔ ጉዬ ቱሙ ና ዬላኔ?› ጋዳ ሳራይ ኣዛስ ሚጫዴ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ አብራሃመኮ፥ “ ‘ታኒ ጭምዳፐ ጉየ ናአ የላነ’ ጋዳ ሳራ አይስ ሚጫይ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Abrahaameko, “ ‘Taani cimidaape guye na7a yelane’ gada Saara ayis miicay? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ሣራ፣ ‘ካረጀሁ በኋላ ልጅ እንዴት አድርጌ እወልዳለሁ’ ስትል ለምን ሣቀች? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም አብርሃምን “ሣራ ‘እንደዚህ ካረጀሁ በኋላ ልጅ መውለድ እችላለሁን’ በማለት ስለምን ሳቀች? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንኣብርሃም “ስለ ምንታይ ሳራ፥ ‘ኣሪገ እንተለኹዶ ብሓቂ ውሉድ ክወልድ እየ’ ኢላ ዝሰሓቐት? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ ንኣብርሃም፡ ስለምንታይ ሳራ፡ ኣሪገ ኸሎኹስ፡ ብሓቂ ውሉድ ክወልድ እየ፡ ኢላ ስሓቐት፡ |