Genesis 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ከም ግዜ ህይወት ናባኻትኩም ክምለስ እየ። እንሆ ድማ ሳራ ሰበይትኻ ወዲ ክትወልድ እያ። ሳራ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ብድሕሪኡ ዝነበረ ድንኳን ሰምዐቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ወደ አንተ ተመልሼ እመጣለሁ፤ ሚስትህ ሣራም ልጅን ታገኛለች” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ በእውነት እመለሳለሁ፤ ሚስትህ ሣራም ልጅን ታገኛለች አለ። ሣራም በድንኳን ደጃፍ በስተ ኋላው ሳለች ይህንን ሰማች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ በእውነት እመለሳለሁ፥ ሚስትህ ሣራም ልጅን ታገኛለች” አለ። ሣራም በድንኳን ደጃፍ በስተ ኋላው ሳለች ይህንን ሰማች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አ፥ “ታን ላይ ሀኖደ ቱሙ ኔኮ ስማና፤ ሄ ዎደ ነ ማቻታ ሳራ አቱማ ናኣ የላና” ያጌዳ። ሳራ ሄ ዎደ አፐ ጉየ ባጋና ደእያ ዱንካንያ ፐንግያን ደእያና ሄዋ ስሳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Aa, «Taani laytsi hannoode tumu neekko simmana; he wode ne machata Saara attuma na'aa yelana» yaageedda. Saara he wode aappe guyye baggana de'iyaa dunkkaaniyaa penggiyaan de'iyaana hewaa sisaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY izas, «Tani yiza layth hanni wode tumu neekko simmana; he wode ne machchiya Saaray attuma naa nees yelana» gides. Saaraykka izappe guye baggara dunkaaneza sinththan dashe hessa siyadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢዛስ፥ «ታኒ ዪዛ ላይ ሃኒ ዎዴ ቱሙ ኔኮ ሲማና፤ ሄ ዎዴ ኔ ማቺያ ሳራይ ኣቱማ ና ኔስ ዬላና» ጊዴስ። ሳራይካ ኢዛፔ ጉዬ ባጋራ ዱንካኔዛ ሲንን ዳሼ ሄሳ ሲያዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ዎንቶ ላይ ሀኖደ ቱማ ታ ኔኮ ስማና፤ ነ ማችያ ሳራ አደ ናአ የላና” ያግስ። ሳራ ሄ ዎደ እያፐ ጉየ ባጋራ ደእያ ዱንካንያ ፐንገን ኤቃዳ ሄሳ ስአዉሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Wonto laythi hannoode tuma ta neeko simmana; ne machiya Saara adde na7a yelana” yaagis. Saara he wode iyape guye baggara de7iya dunkaaniya pengen eqada hessa si7awusu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ፣ “የዛሬ ዓመት በዚሁ ጊዜ በርግጥ ተመልሼ እመጣለሁ፤ ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልዳለች” አለው። ሣራም በዚህ ጊዜ ከበስተ ጀርባው ካለው ከድንኳኑ ደጃፍ ሆና ትሰማ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሦስቱም እንግዶች አንዱ አብርሃምን “የዛሬ ዓመት በዚህ ጊዜ ተመልሼ እመጣለሁ፤ በዚያን ጊዜ ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልዳለች” አለው። እርሱም ይህን በሚናገርበት ጊዜ ሣራ በስተኋላው በድንኳኑ ደጃፍ ቆማ ታዳምጥ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ፥ እግዚኣብሄር “ንዓመታ ኸምዛ እዋን እዚኣ፥ ብርግፅ ክምለሰካ እየ፤ ሰበይትኻ ሳራ ድማ ወዲ ኽትወልድ እያ” በሎ። ሳራ ኸዓ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ብድሕሪኡ ዝነበረ ድንኳን ስለ ዝነበረት እዙይ ሰምዐት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሱ፡ ንዓመታ ኸምዚ ቕንያት እዚ ርጽግ ክምለሰካ እየ፡ ስበይትኻ ሳራ ድማ እንሃ፡ ሽዑ ወዲ ኽህልዋ እዩ በለ። ሳራ ኽኣ ኣብ ኣፍ እቲ ብድሕሪኡ ዝለኦ ድንኳን ከላ፡ እዚ ሰምዔት። |