Genesis 18:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ጐላጕል ማምረ ተራእዮ፡ ብሃረር መዓልቲ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ተቐመጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቀትርም ጊዜ አብርሃም በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ሥር ተገለጠለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የባሉጥ ዛፎች አጠገብ ተገለጠለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ማምረ ዎላቱዋ ዎጋቱዋ ጋርሳን ባረ ዱንካንያ ፐንግያን ሴታ ጋላስ ኡት ደእሽን፥ መና ጎዳይ አዉ ቆንጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame Mamire wolatuwaa wogatuwaa garssan bare dunkkaaniyaa penggiyaan seeta gallassi utti de'ishshin, Med'inaa Goday aw k'onc'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Seeta gallas Abrahaamey Mamiren diza gita miththata garsan ba dunkaane pengen utti dishin GODAY izas qonccides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴታ ጋላስ ኣብራሃሜይ ማሚሬን ዲዛ ጊታ ሚታ ጋርሳን ባ ዱንካኔ ፔንጌን ኡቲ ዲሺን ጎዳይ ኢዛስ ቆንጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ ማምረ ግታ ምታ ጋርሳን ባ ዱንካንያ ፐንገን ሴታ ጋላስ ኡትዳሽን ጎዳይ እያዉ ቆንጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey Mamire gita mithata garsan ba dunkaaniya pengen seeta gallas uttidashin Goday iyaw qoncis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀትር ላይ አብርሃም በመምሬ ትልልቅ ዛፎች አቅራቢያ በምትገኘው ድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገለጠለት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመምሬ የወርካ ዛፎች አጠገብ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት፤ የተገለጠለትም በዚህ ሁኔታ ነበር፤ ከዕለታት አንድ ቀን በቀትር ጊዜ አብርሃም በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም፥ ብቐትሪ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳኑ ተቐሚጡ እንተሎ፥ ኣብ ኣእዋም መምሬ፥ እግዚኣብሄር ተገለፀሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ብዳህሪ መዓልቲ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ድንኳን ተቐሚጡ ከሎ ስማ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ድዋታት መምሬ ተገልጸሉ። |