Genesis 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንኣብርሃም፡ ንስኻን ብድሕሬኻ ዘለዉ ዘርእኻን ኣብ ወለዶኦም ኪዳነይ ሓልዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፥ “አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፤ አንተ፥ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፥ አንተ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፦ “አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፥ አንተ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ጾሳይ አብራሃማ፥ “ኔና ግዶፐ፥ ኔን ታ ጫቁዋ ናጋ፤ ኔንካ ኔፐ ጉየ ነ ዘረይካ፥ የለታፐ የለታ ጋካናዉ ናግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka S'oossay Abrahaama, «Neena gidooppe, neeni ta c'aak'uwaa naaga; neenikka neeppe guyye ne zeretsaykka, yeletaappe yeletaa gakkanaw naagite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Xoossi Abrahaame, «Nekka neeppe guye ne zereththayka, yeletappe yeleta gakkanaas ta caaqo qaalaa naagite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጾሲ ኣብራሃሜ፥ «ኔካ ኔፔ ጉዬ ኔ ዜሬይካ፥ ዬሌታፔ ዬሌታ ጋካናስ ታ ጫቆ ቃላ ናጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ፆሳይ አብራሃመ፥ “ነና ግድኮ ታ ጫቁዋ ናጋ፤ ነካ ኔፐ ጉየራ ያ ነ ሼሻት፥ የለተፈ የለተ ጋካናዉ ናግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Xoossay Abrahaame, “Nena gidiko ta caaquwa naaga; neka neepe guyera yaa ne sheeshati, yeletethafe yeletetha gakanaw naagite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “በአንተም በኩል፣ አንተና ከአንተ በኋላ የሚመጣው ዘርህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ኪዳኔን ትጠብቃላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም እግዚአብሔር አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “አንተና ከአንተም በኋላ የሚመጣው ዘርህ ከእኔ ጋር የገባኸውን ቃል ኪዳን ከትውልድ እስከ ትውልድ ጠብቁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣብርሃም ተዛረቦ “ንስኻ ኺዳነይ ክትሕሉ ኢኻ፤ ንስኻን፥ ብድሕሬኻ ኸዓ ዘርእኻን ንውሉድ ወለዶ ኺዳነይ ክትሕልዉ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ንኣብርሃም በሎ ንስኻ ኽኣ ኪዳነይ ክትሕሉ ኢኻ፡ ንስኻን ብድሕሬኻውን ዘርእኻ ኣብ ወልደኦም ትሕልው። |