Genesis 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብራም ድማ ብገጹ ተደፊኡ፡ ኣምላኽ ድማ ተዛረቦ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብራምም በግንባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም አብራምን እንዲህ አለው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው። እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም በግምባሩ ወደቀ፥ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ “እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራመ ባረ ዴሙዋን ዱገ ጉፋኔዳ፤ ጾሳይ አዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraame bare deemuwaan duge guufanneedda; S'oossay aw hawaadan yaageedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraamey biittan duge gufannidi hu7ey biitta bochchiin izi Xoossas ziggiin Xoossi izas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜይ ቢታን ዱጌ ጉፋኒዲ ሁኤይ ቢታ ቦቺን ኢዚ ጾሳስ ዚጊን ጾሲ ኢዛስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራመይ ባ ሶምኡዋራ ሳአን ዱገ ጉፋንን ፆሳይ እያኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abramey ba som7uwara sa7an duge gufannin Xoossay iyako, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) እንዲህ አለው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራም ግንባሩ መሬት እስኪነካ ድረስ ዝቅ ብሎ ሰገደ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብራም ከዓ ብግንባሩ ፍግም ኢሉ ሰገደሉ። እግዚኣብሄር ድማ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራም ከኣ ብገጹ ተደፍኤ፡ ኣምላኽ ድማ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ |