Genesis 17:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስማኤል ወዱ ብስጋ ቘርበት ክግዘር ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሰለስተ ዓመት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጁ ይስማኤልም የሥጋውን ቍልፈት በተገረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ናአይ እስማኤል ባረ አቱማተ ቃጻረትያ ዎደ፥ ታማነ ሄዙ ላይ ናኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa na'ay Isimaa'eeli bare attumatetsaa k'as's'arettiyaa wode, tammanne heezzu laytsaa na'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza naa Isma7eeley qaxxarettishin izas layththay tammanne heedzdza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ና ኢስማኤሌይ ቃጻሬቲሺን ኢዛስ ላይይ ታማኔ ሄ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ናአይ እስማኤል ቃፃረትያ ዎደ ታማነ ሄ ላይ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya na7ay Isma7eeli qaxaretiya wode tammanne heedzu laytha na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልጁም እስማኤል ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወዱ እስማኤል ድማ ኽግረዝ እንተሎ፥ ወዲ ዓሰርተ ሰለስተ ዓመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዱ እስማዒል ድማ ስጋ ዕልቦኡ ኪግዘር ከሎ ወዲ ዓሰርተው ስለስተ ዓመት ኮይኑ ነበረ። |