Genesis 17:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብርሃም ንወዱ እስማኤልን ንዅሎም እቶም ኣብ ቤቱ እተወልዱን ብገንዘቡ እተዓደጉ ዅሎምን፡ ንዅሎም ደቂ ተባዕትዮ ኣብ ቤት ኣብርሃም ወሰዶም። ከምቲ ኣምላኽ ዝበሎ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ስጋ ቆርበቶም ገዘሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም ልጁን ይስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በወርቅም የገዛውን ወንድ ሁሉ፥ ከቤተ ሰቡም ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ። የሥጋቸውንም ቍልፈት እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም ልጁን እስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በብሩም የገዛቸውን ሁሉ፥ ከአብርሃም ቤተ ሰብ ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ፥ የቍልፈታቸውንም ሥጋ እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብርሃምም ልጁን እስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በብሩም የገዛቸውን ሁሉ፥ ከአብርሃም ቤተሰብ ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ፥ የቍልፈታቸውንም ሥጋ እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላሳን አብራሃመ ባረ ናኣ እስማኤላ፥ ባረ ሶን የለቴዳ ኡባ፥ ባረ ሻሉዋን ሻሜዳዋንታ ኡባ፥ ባረ ሶን ደእያ አቱማ አሳ ኡባ፥ ጾሳይ አዉ ኦዴዳዋዳን ኡንቱንቱ አቱማተ ቃጻሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassan Abrahaame bare na'aa Isimaa'eela, bare son yeletteedda ubbaa, bare shaluwaan shammeeddawantta ubbaa, bare son de'iyaa attuma asaa ubbaa, S'oossay aw odeeddawaadan unttunttu attumatetsaa k'as's'areedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassankka Abrahaamey ba naa Isma7eele bason yelettidayta ubbaa, ba miishshan shammidayta ubbaanne bason diza attumas ubbaa, Xoossi izas yootida mala qaxxarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳንካ ኣብራሃሜይ ባ ና ኢስማኤሌ ባሶን ዬሌቲዳይታ ኡባ፥ ባ ሚሻን ሻሚዳይታ ኡባኔ ባሶን ዲዛ ኣቱማስ ኡባ፥ ጾሲ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ቃጻሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ አብራሃመይ ባ ናአ እስማኤላ፥ ባ ሶን የለትዳይሳታነ ባ ሚሸን ሻምዳይሳታ፥ ባ ሶን ደእያ አደ አሳ ኡባ ፆሳይ እያ ኪትዳይሳዳ ቃፃርስ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Abrahaamey ba na7a Isma7eela, ba son yeletidaysatanne ba miishen shammidaysata, ba son de7iya adde asa ubba Xoossay iya kiitidaysada qaxaris |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያችም ዕለት አብርሃም እግዚአብሔር (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት ልጁን እስማኤልን፣ በቤቱ ውስጥ የተወለዱትንና ከውጭ በገንዘቡ የገዛቸውን ወንዶች በሙሉ ገረዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት አብርሃም በዚያኑ ቀን ልጁን እስማኤልን ገረዘው፤ እንዲሁም በቤቱ ውስጥ የተወለዱና ከውጪ የተገዙ ባሪያዎች ሳይቀሩ፥ በቤቱ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ገረዘ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ድማ ንወዱ እስማኤልን ነቶም ኣብ ቤቱ ዝተወለዱን፥ ኵሎም ብገንዘቡ ዝተዓደጉን፥ ካብ ቤተሰቡ ዅሉ ተባዕታይ ዝኾነ ወሲዱ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ገረዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብርሃም ድማ ንወዱ እስማዔል ነቶም ኣብ ቤቱ እተወልዱ ኹሎምን ብገንዘቡ እተዐደጉ ኹሎምን፡ ካብ ቤተሰብ ኣብርሃም ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ ወሲዱ፡ ከምቲ ኣምላኽ ዝበሎ በታ መዓልቲ እቲኣ ዕልቦ ስጋኦም ገዘረ። |