Genesis 17:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብርሃም ንወዱ እስማኤልን ንዅሎም እቶም ኣብ ቤቱ እተወልዱን ብገንዘቡ እተዓደጉ ዅሎምን፡ ንዅሎም ደቂ ተባዕትዮ ኣብ ቤት ኣብርሃም ወሰዶም። ከምቲ ኣምላኽ ዝበሎ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ስጋ ቆርበቶም ገዘሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ር​ሃ​ምም ልጁን ይስ​ማ​ኤ​ልን፥ በቤ​ቱም የተ​ወ​ለ​ዱ​ትን ሁሉ፥ በወ​ር​ቅም የገ​ዛ​ውን ወንድ ሁሉ፥ ከቤተ ሰቡም ወን​ዶ​ቹን ሁሉ ወሰደ። የሥ​ጋ​ቸ​ው​ንም ቍል​ፈት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ለው በዚ​ያው ቀን ገረዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብርሃምም ልጁን እስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በብሩም የገዛቸውን ሁሉ፥ ከአብርሃም ቤተ ሰብ ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ፥ የቍልፈታቸውንም ሥጋ እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብርሃምም ልጁን እስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በብሩም የገዛቸውን ሁሉ፥ ከአብርሃም ቤተሰብ ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ፥ የቍልፈታቸውንም ሥጋ እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላሳን አብራሃመ ባረ ናኣ እስማኤላ፥ ባረ ሶን የለቴዳ ኡባ፥ ባረ ሻሉዋን ሻሜዳዋንታ ኡባ፥ ባረ ሶን ደእያ አቱማ አሳ ኡባ፥ ጾሳይ አዉ ኦዴዳዋዳን ኡንቱንቱ አቱማተ ቃጻሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassan Abrahaame bare na'aa Isimaa'eela, bare son yeletteedda ubbaa, bare shaluwaan shammeeddawantta ubbaa, bare son de'iyaa attuma asaa ubbaa, S'oossay aw odeeddawaadan unttunttu attumatetsaa k'as's'areedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassankka Abrahaamey ba naa Isma7eele bason yelettidayta ubbaa, ba miishshan shammidayta ubbaanne bason diza attumas ubbaa, Xoossi izas yootida mala qaxxarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሳንካ ኣብራሃሜይ ባ ና ኢስማኤሌ ባሶን ዬሌቲዳይታ ኡባ፥ ባ ሚሻን ሻሚዳይታ ኡባኔ ባሶን ዲዛ ኣቱማስ ኡባ፥ ጾሲ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ቃጻሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ አብራሃመይ ባ ናአ እስማኤላ፥ ባ ሶን የለትዳይሳታነ ባ ሚሸን ሻምዳይሳታ፥ ባ ሶን ደእያ አደ አሳ ኡባ ፆሳይ እያ ኪትዳይሳዳ ቃፃርስ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Abrahaamey ba na7a Isma7eela, ba son yeletidaysatanne ba miishen shammidaysata, ba son de7iya adde asa ubba Xoossay iya kiitidaysada qaxaris
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያችም ዕለት አብርሃም እግዚአብሔር (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት ልጁን እስማኤልን፣ በቤቱ ውስጥ የተወለዱትንና ከውጭ በገንዘቡ የገዛቸውን ወንዶች በሙሉ ገረዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት አብርሃም በዚያኑ ቀን ልጁን እስማኤልን ገረዘው፤ እንዲሁም በቤቱ ውስጥ የተወለዱና ከውጪ የተገዙ ባሪያዎች ሳይቀሩ፥ በቤቱ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ገረዘ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብርሃም ድማ ንወዱ እስማኤልን ነቶም ኣብ ቤቱ ዝተወለዱን፥ ኵሎም ብገንዘቡ ዝተዓደጉን፥ ካብ ቤተሰቡ ዅሉ ተባዕታይ ዝኾነ ወሲዱ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ገረዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብርሃም ድማ ንወዱ እስማዔል ነቶም ኣብ ቤቱ እተወልዱ ኹሎምን ብገንዘቡ እተዐደጉ ኹሎምን፡ ካብ ቤተሰብ ኣብርሃም ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ ወሲዱ፡ ከምቲ ኣምላኽ ዝበሎ በታ መዓልቲ እቲኣ ዕልቦ ስጋኦም ገዘረ።