Genesis 17:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ፡ ሰበይትኻ ሳራ ብሓቂ ወዲ ክትወልደልካ እያ፡ በሎ። ስሙ ድማ ይስሃቅ ክትሰምዮ ኢኻ፡ ኣነ ድማ ምስኡ ኪዳነይ ከም ናይ ዘለኣለም ኪዳንን ምስቶም ብድሕሪኡ ዘለዉ ዘርኡን ከጽንዕ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፥ “እሺ እነሆ፥ ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ለእርሱና ከእርሱ በኋላ ለዘሩ አምላክ እሆን ዘንድ ቃል ኪዳኔን ለዘለዓለም ቃል ኪዳን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አለ። በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም አለ፦ “በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፥ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ የዘለዓለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ፥ “ቱይት፥ ነ ማቻታ ሳራ ነዉ አቱማ ናኣ ቱሙፐ የላና፤ ኔን ይሳቃ ጋደ አ ሱንና። አፐ ጉየ፥ አ ዘረዉ መና ጫቁዋ ግዳና ማላ፥ ታን አናና ታ ጫቁዋ ጫቀታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay, «Tuytti, ne machata Saara new attuma na'aa tumuppe yelana; neeni Yisaak'a gaade Aa suntsana. Aappe guyye, Aa zeretsaw med'inaa c'aak'uwaa gidana mala, taani aanana ta c'aak'uwaa c'aak'k'etana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossayka izas, «Hanenna! Ne machcheya Saaray nees attuma naa tumappe yelana; neni iza Yisaaqa gaada sunththana; izappe guye iza zereththas mernaa caaqo gidana mala ta izara caaqo qaala gelana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳይካ ኢዛስ፥ «ሃኔና! ኔ ማቼያ ሳራይ ኔስ ኣቱማ ና ቱማፔ ዬላና፤ ኔኒ ኢዛ ዪሳቃ ጋዳ ሱንና፤ ኢዛፔ ጉዬ ኢዛ ዜሬስ ሜርና ጫቆ ጊዳና ማላ ታ ኢዛራ ጫቆ ቃላ ጌላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ፆሳይ፥ “አካይ፥ ነ ማችያ ሳራ ነዉ አደ ናአ የላና፥ ኔኒ እያ ይሳቃ ጋዳ ሱንና። ታኒ እያፐ ጉየራ ያ እያ ዘረስ መርና ጫቆ ግዳና መላ እያራ ታ ጫቁዋ ጫቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Xoossay, “Akay, ne machiya Saara new adde na7a yelana, neeni iya Yisaaqa gada sunthana. Taani iyape guyera yaa iya zerethas merina caaqo gidana mela iyara ta caaquwa caaqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) እንዲህ አለ፤ “ይሁን እሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከእርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከእርሱ ጋር እገባለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እንዲህስ አይሆንም፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይስሐቅ ትለዋለህ፤ ቃል ኪዳኔን ከእርሱና ከዘሩ ጋር ለዘለዓለም አጸናለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ኣይፋሉን፥ ሰበይትኻ ሳራ ወዲ ኽትወልደልካ እያ። ስሙ ድማ ‘ይስሓቅ’ ኢልካ ኽትሰምዮ ኢኻ። ኪዳነይ ከዓ ምስኡን ብድሕሪኡውን ምስ ዘርኡን ኪዳን ዘለኣለም ከቕውም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከኣ በለ፡ ኣይፋልን፡ ስበይትኻ ሳራ ደኣ ወዲ ኽትወልደልካ እዩ ስሙ ድማ ይስሃቅ ከተውጽኣሉ ኢኻ። ኪዳነይ ዘለኣለም ከቕውም እየ። |