Genesis 17:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ድማ ንኣብርሃም በሎ፦ ንሰበይትኻ ሳራይ ግና ሳራ ኣይትጽውዓ፡ ስማ ግና ሳራ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አብ​ር​ሃ​ምን አለው፥ “ሚስ​ትህ ሦራ እን​ግ​ዲህ ሦራ ተብላ አት​ጠ​ራም፤ ስምዋ ‘ሣራ’ ይሆ​ናል እንጂ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። የሚስትህን የሦራን ስም ሦራ ብለህ አትጥራ፥ ስምዋ ሣራ ይሆናል እንጂ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፦ “የሚስትህን የሦራን ስም ‘ሦራ’ ብለህ አትጥራ፥ ስምዋ ሣራ ይሆናል እንጂ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ጾሳይ አብራሃመ፥ “ስም፥ ነ ማቻት ሳር ሱን ሳራይ ጎፓ፤ ሀዋፐ ስንዉ እዝ ሱንይ ሳሮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka S'oossay Abrahaame, «Simmi, ne machchatti Saari suntsaa Saaray gooppa; hawaappe sintsaw izi suntsay Saaro.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Xoossi Abrahaame, «Ne machchey sunththaa Soora gooppa; hayssafe guye izi sunththi Saara geetetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጾሲ ኣብራሃሜ፥ «ኔ ማቼይ ሱን ሶራ ጎፓ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢዚ ሱን ሳራ ጌቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ አብራሃመኮ፥ “ህዛፐ ነ ማቸ ሱንይ ሶራ ግድ ፄገቶፎ፤ ሀችፈ ዶምድ እ ሱንይ ሳራ ጌተቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay Abrahaameko, “Hizape ne mache sunthay Soora gidi xeegetofo; hachife doomidi I sunthay Saara geeteto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ሦራን ከእንግዲህ ሦራ ብለህ አትጠራትም፤ ስሟ ከዛሬ ጀምሮ ሣራ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ከእንግዲህ ወዲህ ሚስትህን ሣራይ ብለህ አትጥራት፤ ከዛሬ ጀምሮ የእርስዋ ስም ሣራ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣብርሃም “ንሰበይትኻ፥ ድሕሪ ደጊም ‘ሳራ’ እምበር ‘ሶራ’ ኢልካ ኣይትፀውዓያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ድማ ንኣብርሃም ንሰብይትኻ ሳራይ ስማ ሳራ ድኣ እዩ እምበር፡ ስማ ሳራይ ኢልካ ኣይትጸውዓያ።