Genesis 17:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ ቤትካ እተወልደ፡ እቲ ብገንዘብካ እተዓደገ ድማ ኪግዘር ኣለዎ። ኪዳነይ ድማ ከም ናይ ዘለኣለም ኪዳን ኣብ ስጋኹም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቤ​ት​ህም የተ​ወ​ለደ፥ በብ​ርም የተ​ገዛ ፈጽሞ ይገ​ረዝ። ቃል ኪዳ​ኔም በሥ​ጋ​ችሁ የዘ​ለ​ዓ​ለም ቃል ኪዳን ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቤትህ የተወለደ በብርህም የተገዛ ፈጽሞ ይገረዝ። ቃል ኪዳኔም በሥጋችሁ የዘላለም ቃል ኪዳን ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቤትህ የተወለደ በብርህም የተገዛ ፈጽሞ ይገረዝ። ቃል ኪዳኔም በሥጋችሁ የዘለዓለም ቃል ኪዳን ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ሶን የለቴዳዋንቱ ነ ሻሉዋን ሻመቶዋንቱ ቃጻረትኖ። ሀዌ ህንተንቱ አሹዋን ደእያ ታ ጫቁ መና ጫቁዋ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne son yeletteeddawanttu ne shaluwaan shamettowanttu k'as's'arettino. Hawe hinttenttu ashuwaan de'iyaa ta c'aak'k'uu med'inaa c'aak'uwaa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neson yelettidaytinne ne miishshan shamettidayti qaxxarettetto; hayssi intte ashon diza ta caaqoy mernaa caaqo gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔሶን ዬሌቲዳይቲኔ ኔ ሚሻን ሻሜቲዳይቲ ቃጻሬቴቶ፤ ሃይሲ ኢንቴ ኣሾን ዲዛ ታ ጫቆይ ሜርና ጫቆ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሶን የለትዳይሳታ ግድን ዎይኮ ሚሸን ሻመትዳይሳት ቃፃረታናዉ በሴስ። ሀይሳን ህንተ አሹዋን ደእያ ታ ጫቆይ መርና ጫቆ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne son yeletidaysata gidin woyko miishen shametidaysati qaxaretanaw bessees. Haysan hinte ashuwan de7iya ta caaqoy merina caaqo gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቤትህ የተወለደም ሆነ በገንዘብህ የተገዛ ሁሉ መገረዝ አለበት፤ በሥጋችሁ የሚፈጸመው ይህ ኪዳኔ የዘላለም ኪዳን ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቃል ኪዳኔ ለዘለዓለም ከእናንተ ጋር የሚኖር መሆኑን የሚያሳይ የሥጋ ምልክት እንዲሆን እያንዳንዱ ወንድ ይገረዝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ገዛኻ ዝተወልደን ብገንዘብካ ዝተዓደገን ግድን ይገረዝ። እዙይ ኣብ ስጋኹም ዝፍፀም ኪዳን ናይ ዘለኣለም ኪዳነይ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቤትካ እተወልደን ብገንዘካ እተዐደገን ብግዲ ይገዘር። ኪዳነይ ኣብ ስጋኹም ኪዳን ዘለኣለም ኪኸውን እዩ።