Genesis 17:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ወዲ ሸሞንተ መዓልቲ፡ ኣብ ወለዶኹም ዘሎ ወዲ ተባዕታይ፡ ኣብ ቤት እተወልደ ወይ ካብ ዘርእኹም ዘይኰነ ጓና ብገንዘብ እተዓደገ፡ ኣብ ማእከልኩም ይግዘር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕፃ​ኑ​ንም በስ​ም​ን​ተ​ኛው ቀን ትገ​ር​ዙ​ታ​ላ​ችሁ፤ በቤት የተ​ወ​ለደ ወይም ከዘ​ራ​ችሁ ያይ​ደለ፥ በብ​ርም ከእ​ን​ግዳ ሰው የተ​ገዛ ወንድ ሁሉ በት​ው​ል​ዳ​ችሁ ይገ​ረዝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፥ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያልሆነ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ ግዶን ስንፐ የለታና አቱማ ናናይ ኡባይ የለቴዳ ሆስፑን ጋላሳን ቃጻረታናዉ ኮሼ። ነ ሶን የለቴዳዋንታ ግድና፥ ዎይ አላጋፐ ሻሉዋን ሻመቴዳ አይለቱዋ ግድና፥ ነ ዘረ ግደናዋንታካ አቱማዋንታ ቃጻራናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttu giddon sintsappe yelettana attuma naanay ubbay yeletteedda hosppuntsa gallassan k'as's'arettanaw koshshee. Ne soon yeletteeddawantta gidina, woy allagaappe shaluwaan shametteedda ayiletuwaa gidina, ne zeretsaa gidenawanttakka attumawantta k'as's'aranaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte giddon sinththafe yelettana adde nayti wuri yelettida osppunththa gallas qaxxarettanaas koshshees; neson yelettidayta gidiin, woykko allagappe miishshan shamettida aylleta gidiin ne zereth gidontta addetakka qaxxaranaas koshshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጊዶን ሲንፌ ዬሌታና ኣዴ ናይቲ ዉሪ ዬሌቲዳ ኦስፑን ጋላስ ቃጻሬታናስ ኮሼስ፤ ኔሶን ዬሌቲዳይታ ጊዲን፥ ዎይኮ ኣላጋፔ ሚሻን ሻሜቲዳ ኣይሌታ ጊዲን ኔ ዜሬ ጊዶንታ ኣዴታካ ቃጻራናስ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛፐ ያና የለተን አደ ናይት ኡባይ የለትዳ ሆስፑን ጋላሳን ቃፃረቶ። ነ ሶን የለትዳይሳታ ግድን፥ ዎይኮ አላጋፐ ሚሸን ሻመትዳ አይለታ ግድን፥ ነ ዘረፈ ግዶናይሳታ ዶካላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizape yaana yeletethan adde nayti ubbay yeletida hospuntho gallasan qaxareto. Ne son yeletidaysata gidin, woyko allagape miishen shametida aylleta gidin, ne zerethafe gidonayisata dookala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚመጣውም ትውልድ ሁሉ፣ ማንኛውም ወንድ ልጅ፣ ስምንት ቀን ሲሞላው ይገረዝ፤ እንደዚሁም በቤትህ የተወለደውና ከውጭ በገንዘብ የተገዛ ባዕድ ሁሉ ይገረዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጪው ዘመን የሚወለድ ወንድ ልጅ ሁሉ በተወለደ በስምንተኛው ቀን ይገረዝ፤ እንዲሁም በቤትህ የተወለዱና በቤትህ ሳይወለዱ ከውጪ በገንዘብ ተገዝተው የመጡ ባሪያዎች ሳይቀሩ በዚሁ ዐይነት ይገረዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣባኻትኩም ሸሞንተ መዓልቲ ዝገበረ ዅሉ ወዲ ተባዕታይ፥ ኣብ ቤት ዝተወልደን፥ ካብ ዘርእኻ ዘይኮነ ወዲ ጓና ብገንዘብ ዝተዓደገን፥ ንውሉድ ወለዶ ይገረዝ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻትኩም ወዲ ሾሞንተ መዓልቲ ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ፡ ኣብ ወለዶኹም፡ ኣብ ቤት እትወልደን ካብ ማንም፡ ካብ ዘርእኻ ዘይኮነ ወዲ ጓና ብገንዘብ እተዐደገን፡ ይገዘር።