Genesis 17:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ወዲ ሸሞንተ መዓልቲ፡ ኣብ ወለዶኹም ዘሎ ወዲ ተባዕታይ፡ ኣብ ቤት እተወልደ ወይ ካብ ዘርእኹም ዘይኰነ ጓና ብገንዘብ እተዓደገ፡ ኣብ ማእከልኩም ይግዘር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕፃኑንም በስምንተኛው ቀን ትገርዙታላችሁ፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ፥ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፥ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያልሆነ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ግዶን ስንፐ የለታና አቱማ ናናይ ኡባይ የለቴዳ ሆስፑን ጋላሳን ቃጻረታናዉ ኮሼ። ነ ሶን የለቴዳዋንታ ግድና፥ ዎይ አላጋፐ ሻሉዋን ሻመቴዳ አይለቱዋ ግድና፥ ነ ዘረ ግደናዋንታካ አቱማዋንታ ቃጻራናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu giddon sintsappe yelettana attuma naanay ubbay yeletteedda hosppuntsa gallassan k'as's'arettanaw koshshee. Ne soon yeletteeddawantta gidina, woy allagaappe shaluwaan shametteedda ayiletuwaa gidina, ne zeretsaa gidenawanttakka attumawantta k'as's'aranaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte giddon sinththafe yelettana adde nayti wuri yelettida osppunththa gallas qaxxarettanaas koshshees; neson yelettidayta gidiin, woykko allagappe miishshan shamettida aylleta gidiin ne zereth gidontta addetakka qaxxaranaas koshshees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጊዶን ሲንፌ ዬሌታና ኣዴ ናይቲ ዉሪ ዬሌቲዳ ኦስፑን ጋላስ ቃጻሬታናስ ኮሼስ፤ ኔሶን ዬሌቲዳይታ ጊዲን፥ ዎይኮ ኣላጋፔ ሚሻን ሻሜቲዳ ኣይሌታ ጊዲን ኔ ዜሬ ጊዶንታ ኣዴታካ ቃጻራናስ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛፐ ያና የለተን አደ ናይት ኡባይ የለትዳ ሆስፑን ጋላሳን ቃፃረቶ። ነ ሶን የለትዳይሳታ ግድን፥ ዎይኮ አላጋፐ ሚሸን ሻመትዳ አይለታ ግድን፥ ነ ዘረፈ ግዶናይሳታ ዶካላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizape yaana yeletethan adde nayti ubbay yeletida hospuntho gallasan qaxareto. Ne son yeletidaysata gidin, woyko allagape miishen shametida aylleta gidin, ne zerethafe gidonayisata dookala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚመጣውም ትውልድ ሁሉ፣ ማንኛውም ወንድ ልጅ፣ ስምንት ቀን ሲሞላው ይገረዝ፤ እንደዚሁም በቤትህ የተወለደውና ከውጭ በገንዘብ የተገዛ ባዕድ ሁሉ ይገረዝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመጪው ዘመን የሚወለድ ወንድ ልጅ ሁሉ በተወለደ በስምንተኛው ቀን ይገረዝ፤ እንዲሁም በቤትህ የተወለዱና በቤትህ ሳይወለዱ ከውጪ በገንዘብ ተገዝተው የመጡ ባሪያዎች ሳይቀሩ በዚሁ ዐይነት ይገረዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣባኻትኩም ሸሞንተ መዓልቲ ዝገበረ ዅሉ ወዲ ተባዕታይ፥ ኣብ ቤት ዝተወልደን፥ ካብ ዘርእኻ ዘይኮነ ወዲ ጓና ብገንዘብ ዝተዓደገን፥ ንውሉድ ወለዶ ይገረዝ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባኻትኩም ወዲ ሾሞንተ መዓልቲ ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ፡ ኣብ ወለዶኹም፡ ኣብ ቤት እትወልደን ካብ ማንም፡ ካብ ዘርእኻ ዘይኮነ ወዲ ጓና ብገንዘብ እተዐደገን፡ ይገዘር። |