Genesis 17:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብራም ወዲ ተስዓን ትሽዓተን ዓመት ምስ ኰነ፡ እግዚኣብሄር ንኣብራም ተራእዩ፡ ኣነ ዅሉ ዚኽእል ኣምላኽ እየ፡ በሎ። ኣብ ቅድመይ ተመላለሱን ፍጹማት ኩኑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ አብ​ራም የዘ​ጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ብ​ራም ተገ​ለ​ጠ​ለት፤ እን​ዲ​ህም አለው “በፊ​ትህ የሄ​ድሁ ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እኔ ነኝ፤ በፊቴ መል​ካም አድ​ርግ፤ ንጹ​ሕም ሁን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና። እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ ጌታ ለአብራም ተገለጠለትና፦ “እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፥ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራሞ ላይይ ኡዱፑን ታማነ ኡዱፑና ግድያ ዎደ፥ መና ጎዳይ አዉ ቆንጪደ አ፥ “ታን ኡባ ዳንዳይያ ጾሳ፤ ኔን ታ ስንን ሀመታ፤ ሱረ ግዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abraamo laytsay udduppun tammanne udduppuna gidiyaa wode, Med'inaa Goday aw k'onc'c'iide Aa, «Taani Ubbaa Danddayiyaa S'oossaa; neeni ta sintsan hametta; suure gidaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abraame layththi uddufun tammanne uddufun gidishin GODAY izas qonccidi, «Tani Ubbaa Dandayza Xoossa; ne ta sinththan suure hemetta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሜ ላይ ኡዱፉን ታማኔ ኡዱፉን ጊዲሺን ጎዳይ ኢዛስ ቆንጪዲ፥ «ታኒ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳ፤ ኔ ታ ሲንን ሱሬ ሄሜታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብራመስ ላይ ኡዱፉን ታማነ ኡዱፉና ግድያ ዎደ፥ ጎዳይ እያዉ ቆንጭድ፥ “ታኒ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳ፥ ታዉ ኪተታ፥ ታ ስንን ፖሎ ግዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abrames laythi uddufun tammanne uddufuna gidiya wode, Goday iyaw qoncidi, “Taani Ubbaa Danda7iya Xoossa, taw kiiteta, ta sinthan polo gida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብራም ዕድሜው 99 ዓመት በሆነ ጊዜ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገልጦለት እንዲህ አለው፤ “እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፤ ነቀፋም አይኑርብህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብራም 99 ዓመት በሆነው ጊዜ እግዚአብሔር ተገለጠለትና “እኔ ኤልሻዳይ ሁሉን የምችል አምላክ ነኝ፤ ለእኔ በመታዘዝ ዘወትር ትክክል የሆነውን ነገር አድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብራም ወዲ ተስዓን ትሽዓተን ዓመት ምስ ኮነ፥ እግዚኣብሄር ንኣብራም ተገለፀሉ። “ኣነ ኤልሻዳይ እየ። ኣብ ቅድመይ ተመላለስ፤ ፍፁም ከዓ ኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብራም ወዲ ተስዓን ተሽዓትን ዓመት ምስ ኮነ፡ እግዚኣብሄር ተራእዮ፡ ኣነ እቲ ኹሉ ዝኽእል ኣምላኽ እየ፡ ኣብ ቅድመይ ተማላለስ፡ ፍጹም ክኣ ኩን።