Genesis 17:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብራም ወዲ ተስዓን ትሽዓተን ዓመት ምስ ኰነ፡ እግዚኣብሄር ንኣብራም ተራእዩ፡ ኣነ ዅሉ ዚኽእል ኣምላኽ እየ፡ በሎ። ኣብ ቅድመይ ተመላለሱን ፍጹማት ኩኑን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ አብራም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለት፤ እንዲህም አለው “በፊትህ የሄድሁ ፈጣሪህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ በፊቴ መልካም አድርግ፤ ንጹሕም ሁን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና። እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ ጌታ ለአብራም ተገለጠለትና፦ “እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፥ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሞ ላይይ ኡዱፑን ታማነ ኡዱፑና ግድያ ዎደ፥ መና ጎዳይ አዉ ቆንጪደ አ፥ “ታን ኡባ ዳንዳይያ ጾሳ፤ ኔን ታ ስንን ሀመታ፤ ሱረ ግዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraamo laytsay udduppun tammanne udduppuna gidiyaa wode, Med'inaa Goday aw k'onc'c'iide Aa, «Taani Ubbaa Danddayiyaa S'oossaa; neeni ta sintsan hametta; suure gidaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraame layththi uddufun tammanne uddufun gidishin GODAY izas qonccidi, «Tani Ubbaa Dandayza Xoossa; ne ta sinththan suure hemetta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜ ላይ ኡዱፉን ታማኔ ኡዱፉን ጊዲሺን ጎዳይ ኢዛስ ቆንጪዲ፥ «ታኒ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳ፤ ኔ ታ ሲንን ሱሬ ሄሜታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራመስ ላይ ኡዱፉን ታማነ ኡዱፉና ግድያ ዎደ፥ ጎዳይ እያዉ ቆንጭድ፥ “ታኒ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳ፥ ታዉ ኪተታ፥ ታ ስንን ፖሎ ግዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrames laythi uddufun tammanne uddufuna gidiya wode, Goday iyaw qoncidi, “Taani Ubbaa Danda7iya Xoossa, taw kiiteta, ta sinthan polo gida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራም ዕድሜው 99 ዓመት በሆነ ጊዜ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገልጦለት እንዲህ አለው፤ “እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፤ ነቀፋም አይኑርብህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራም 99 ዓመት በሆነው ጊዜ እግዚአብሔር ተገለጠለትና “እኔ ኤልሻዳይ ሁሉን የምችል አምላክ ነኝ፤ ለእኔ በመታዘዝ ዘወትር ትክክል የሆነውን ነገር አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብራም ወዲ ተስዓን ትሽዓተን ዓመት ምስ ኮነ፥ እግዚኣብሄር ንኣብራም ተገለፀሉ። “ኣነ ኤልሻዳይ እየ። ኣብ ቅድመይ ተመላለስ፤ ፍፁም ከዓ ኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራም ወዲ ተስዓን ተሽዓትን ዓመት ምስ ኮነ፡ እግዚኣብሄር ተራእዮ፡ ኣነ እቲ ኹሉ ዝኽእል ኣምላኽ እየ፡ ኣብ ቅድመይ ተማላለስ፡ ፍጹም ክኣ ኩን። |