Genesis 16:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣብ በረኻ ኣብ ዝርከብ ዓይኒ ማይ፡ ኣብ መንገዲ ሱር ኣብ ዝርከብ ዓይኒ ማይ ረኸባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም በውኃ ምንጭ አጠ​ገብ በሱር በረሃ በመ​ን​ገድ አገ​ኛት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር መልአክም በውኃ ምንጭ አጠገብ በበረሀ አገኛት፤ ምንጩም ወደ ሱር በምትወስደው መንገድ አጠገብ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእግዚአብሔር መልአክም በውኃ ምንጭ አጠገብ በበረሀ አገኛት፥ ምንጩም ወደ ሱር በምትወስደው መንገድ አጠገብ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ኪታንቻይ ፑልቱዋ ማታን ዎራን አጋሮ ደሜዳ፤ ሄ ፑልቱ ሹራ ግያ ጋድያ አፍያ ኦግያ ማታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa kiitanchchay pulttuwaa matan woran Aggaaro demmeedda; he pulttuu Shura giyaa gadiyaa afiyaa ogiyaa mataana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA kiitanchchay Aggaaro bazzon pultto haaththa achchan demmides; he pulttoy Shuura geetettiza biitta efiza oge matan dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኪታንቻይ ኣጋሮ ባዞን ፑልቶ ሃ ኣቻን ዴሚዴስ፤ ሄ ፑልቶይ ሹራ ጌቴቲዛ ቢታ ኤፊዛ ኦጌ ማታን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኪታንቾይ አጋሮ መላ ቢታን፥ ፑልቶ ሃ ማታን ደምስ፤ ሄ ፑልቶይ ሹራ ቢታ ኤፍያ ኦግያ ማታን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa kiitanchoy Aggaaro mela biittan, pulto haatha matan demmis; he pultoy shuura biitta efiya ogiya matan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር (ያህዌ) መልአክ አጋርን በአንድ የውሃ ምንጭ አጠገብ በምድረ በዳ አገኛት፤ ምንጩም ወደ ሱር በሚወስደው መንገድ ዳር ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር መልአክ አጋርን በበረሓ በሚገኘው በአንድ ምንጭ አጠገብ አገኛት፤ ይህም ምንጭ ወደ ሹር በሚወስደው መንገድ ላይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መልኣኽ እግዚኣብሄር ግና ኣብ በረኻ ኣብ ጥቓ መንገዲ ሱር ኣብ ዘሎ ዓይኒ ማይ ረኸባ።
Amharic Tigrinya 2011 መልኣኽ እግዚኣብሄር ግና ኣብ ጥቓ ዓይኒ ማይ ኣብ በረኻ፡ ኣብ ጥቓ መገዲ ሹር ኣብ ዘሎ ዓይኒ ረኸባ።