Genesis 16:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳራይ ሰበይቲ ኣብራም ድማ፡ ኣብራም ኣብ ምድሪ ከነኣን ዓሰርተ ዓመት ምስ ጸንሐ፡ ንኣጋር ባርያኣ ግብጻዊ ሒዛ ንሰብኣያ ኣብራም ሰበይቱ ክትከውን ሃበቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብራምም በከነዓን ምድር ዐሥር ዓመት ከተቀመጠ በኋላ፥ የአብራም ሚስት ሦራ ግብፃዊት አገልጋይዋን አጋርን ወስዳ ለአብራም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም የሦራን ቃል ሰማ። አብራምም በከነዓን ምድር አሥር ዓመት ከተቀመጠ በኋላ፥ የአብራም ሚስት ሦራ ግብፃዊት ባሪያዋን አጋርን ወስዳ ለባልዋ ለአብራም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም የሦራን ቃል ሰማ። አብራምም በከነዓን ምድር ዐሥር ዓመት ከተቀመጠ በኋላ፥ የአብራም ሚስት ሦራ ግብፃዊት ባርያዋን አጋርን ወስዳ ለባልዋ ለአብራም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራመ ካናነ ጋድያን ታሙ ላይ ኡቴዳዋፐ ጉየ፥ አብራሞ ማቻታ ሳራ ግብጼፐ አሄዳ ባረ አይላቶ አጋሮ፥ ባረ አስና አብራማዉ ማቼተዉ እማዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraame Kanaane gadiyaan tammu laytsaa utteeddawaappe guyye, Abraamo machata Saara Gibis'eppe aheedda bare ayilatto Aggaaro, bare asinaa Abraamaw machchetetsaw immaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraamey Kanaane biittan tammu layth uttidaappe guye Abraame machcheya Sooray Gibxeppe ehida ba aylleyo Aggaaro, ba azina Abraames machcho histta immadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜይ ካናኔ ቢታን ታሙ ላይ ኡቲዳፔ ጉዬ ኣብራሜ ማቼያ ሶራይ ጊብጼፔ ኤሂዳ ባ ኣይሌዮ ኣጋሮ፥ ባ ኣዚና ኣብራሜስ ማቾ ሂስታ ኢማዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራመይ ካናነ ቢታን ታሙ ላይ ደእዳፐ ጉየ፥ እያ ማችያ ሶራ ግብፀፈ ይዳ ባ አይልዉ አጋሮ ባ አዝናስ ማቾ ኦዳ እማሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abramey Kanaane biittan tammu laythi de7idaape guye, iya machiya Soora Gibxefe yida ba aylliw Aggaaro ba azinaas macho oothada immasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራም በከነዓን ምድር ዐሥር ዓመት ከኖረ በኋላ ሚስቱ ሦራ ግብፃዊት አገልጋይዋን አጋርን ሚስት እንድትሆነው ለባሏ ሰጠችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሣራይ ግብጻዊት የሆነች አገልጋይዋን አጋርን ለአብራም ሚስት እንድትሆነው ሰጠችው። ይህም የሆነው አብራም በከነዓን ዐሥር ዓመት ከኖረ በኋላ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ሶራ ሰበይቲ ኣብራም ነታ ኣጋር እትበሃል ግብፃዊት ግዝእታ ሰበይቲ ኽትኮኖ ንኣብራም ሃበቶ። እዙይ ዝኾነ ድማ ኣብራም ኣብ ምድሪ ከነዓን ዓሰርተ ዓመት ምስ ገበረ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራም ኣብ ምድሪ ኸንኣን ዓአርተ ዓመት ገብረ፡ ሳራይ ሰብይቲ ኣብራም፡ ነታ ግብጻዊት ግዝእታ ኣጋር ወሲዳ ንኣብራም ሰብኣያ ሰበይቱ ኸተከውን ሃበቶ። |