Genesis 16:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣጋር ድማ ንኣብራም ወዲ ወለደት፣ ኣብራም ድማ ነቲ ኣጋር ዝወለደቶ ወዱ እስማኤል ሰመዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ አጋር ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን የሕፃኑን ስም ይስማኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፥ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አጋራ አብራማዉ አቱማ ናኣ የላዱ፤ አብራመ አጋራ የሌዳ ናኣ እስማኤላ ጊደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aggaara Abraamaw attuma na'aa yelaaddu; Abraame Aggaara yeleedda na'aa Isimaa'eela giide suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aggaara Abraames attuma naa yeladus; Abraamey Aggaara yelida naaza Isma7eele gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣጋራ ኣብራሜስ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ኣብራሜይ ኣጋራ ዬሊዳ ናዛ ኢስማኤሌ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አጋራ አብራመስ አደ ናአ የላሱ፤ አብራመይ የለትዳ ናአ እስማኤላ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aggaara Abrames adde na7a yelasu; Abramey yeletida na7a Isma7eela gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ አብራምም ስሙን እስማኤል ብሎ ጠራው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ እርስዋ የወለደችለትንም ልጅ “እስማኤል” ብሎ ስም አወጣለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣጋር ከዓ ንኣብራም ወዲ ወለደትሉ። ኣብራም ድማ ነቲ ኣጋር ዝወለደትሉ ወዲ ስሙ “እስማኤል” ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣጋር ከኣ ንኣብራም ወዲ ወለደትሉ። ኣብራም ድማ ነቲ ኣጋር ዝወልደትሉ ወዲ ስሙ እስማዒል ኣውጽኣሉ። |