Genesis 16:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መልኣኽ እግዚኣብሄር፡ እንሆ፡ ጥንስቲ ኢኺ፡ ወዲ ክትወልድ ኢኺ፡ እስማዒል ድማ ክትብሎ ኢኺ፡ በላ። እግዚኣብሄር መከራኹም ሰሚዕዎ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር መልአክም አላት፥ “እነሆ፥ አንቺ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም ይስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፤ እግዚአብሔር ሥቃይሽን ሰምቶአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ መና ጎዳ ኪታንቻይ እዞ፥ “ሀእ ኔን ሻሃራ፤ ኔን አቱማ ናኣ የላና፤ አ እስማኤላ ጋደ ሱንና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ነ ዋሱዋ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Med'inaa Godaa kiitanchchay izo, «Ha"i neeni shahaara; neeni attuma na'aa yelana; Aa Isimaa'eela gaade suntsana; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ne waasuwaa siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAA kiitanchchay izo, «Ha7i neni qanththatadasa; neni attuma naa yelana; yelada iza Isma7eele gaada sunththana; gaasoykka Xoossi ne waasaa siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳ ኪታንቻይ ኢዞ፥ «ሃኢ ኔኒ ቃንታዳሳ፤ ኔኒ ኣቱማ ና ዬላና፤ ዬላዳ ኢዛ ኢስማኤሌ ጋዳ ሱንና፤ ጋሶይካ ጾሲ ኔ ዋሳ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ጎዳ ኪታንቾይ እዮ፥ “ሄኮ ኔኒ ቃንታዳሳ፥ ኔኒ አደ ናአ የላና። ፆሳይ ነ ዋሱዋ ስእዳ ግሾ እያ ኔኒ እስማኤላ ጋዳ ሱንና |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Godaa kiitanchoy iyo, “Heko neeni qanthatadasa, Neeni adde na7a yelana. Xoossay ne waasuwa si7ida gisho Iya neeni Isma7eela gada sunthana |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በተጨማሪ እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅ ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ችግርሽን ተመልክቷል፤ ስሙን እስማኤል ትዪዋለሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር የሐዘን ለቅሶሽን ስለ ሰማልሽ ስሙን እስማኤል ትይዋለሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር መሊሱ “እንሆ፥ ጥንስቲ ኢኺ፤ ወዲ ኸዓ ኽትወልዲ ኢኺ፤ እግዚኣብሄር መከራኺ ሪኡ እዩ እሞ፥ ስሙ እስማኤል በሊዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ፡ እንሆ ፡ ጥንስቲ ኢኺ ወዲ ኽኣ ክትወልዲ ኢኺ፡ እግዚኣብሄር መከራኺ ሰሚዑ እዩ እሞ ፡ ስሙ እስማኤል ኣውጽእሉ። |