Genesis 16:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መልኣኽ እግዚኣብሄር፡ እንሆ፡ ጥንስቲ ኢኺ፡ ወዲ ክትወልድ ኢኺ፡ እስማዒል ድማ ክትብሎ ኢኺ፡ በላ። እግዚኣብሄር መከራኹም ሰሚዕዎ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም አላት፥ “እነሆ፥ አንቺ ፀን​ሰ​ሻል፤ ወንድ ልጅ​ንም ትወ​ል​ጃ​ለሽ፤ ስሙ​ንም ይስ​ማ​ኤል ብለሽ ትጠ​ሪ​ዋ​ለሽ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥቃ​ይ​ሽን ሰም​ቶ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳ ኪታንቻይ እዞ፥ “ሀእ ኔን ሻሃራ፤ ኔን አቱማ ናኣ የላና፤ አ እስማኤላ ጋደ ሱንና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ነ ዋሱዋ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Godaa kiitanchchay izo, «Ha"i neeni shahaara; neeni attuma na'aa yelana; Aa Isimaa'eela gaade suntsana; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ne waasuwaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAA kiitanchchay izo, «Ha7i neni qanththatadasa; neni attuma naa yelana; yelada iza Isma7eele gaada sunththana; gaasoykka Xoossi ne waasaa siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳ ኪታንቻይ ኢዞ፥ «ሃኢ ኔኒ ቃንታዳሳ፤ ኔኒ ኣቱማ ና ዬላና፤ ዬላዳ ኢዛ ኢስማኤሌ ጋዳ ሱንና፤ ጋሶይካ ጾሲ ኔ ዋሳ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ ጎዳ ኪታንቾይ እዮ፥ “ሄኮ ኔኒ ቃንታዳሳ፥ ኔኒ አደ ናአ የላና። ፆሳይ ነ ዋሱዋ ስእዳ ግሾ እያ ኔኒ እስማኤላ ጋዳ ሱንና
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika Godaa kiitanchoy iyo, “Heko neeni qanthatadasa, Neeni adde na7a yelana. Xoossay ne waasuwa si7ida gisho Iya neeni Isma7eela gada sunthana
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በተጨማሪ እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅ ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ችግርሽን ተመልክቷል፤ ስሙን እስማኤል ትዪዋለሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር የሐዘን ለቅሶሽን ስለ ሰማልሽ ስሙን እስማኤል ትይዋለሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር መሊሱ “እንሆ፥ ጥንስቲ ኢኺ፤ ወዲ ኸዓ ኽትወልዲ ኢኺ፤ እግዚኣብሄር መከራኺ ሪኡ እዩ እሞ፥ ስሙ እስማኤል በሊዮ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ፡ እንሆ ፡ ጥንስቲ ኢኺ ወዲ ኽኣ ክትወልዲ ኢኺ፡ እግዚኣብሄር መከራኺ ሰሚዑ እዩ እሞ ፡ ስሙ እስማኤል ኣውጽእሉ።