Genesis 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ጓል ሰለስተ ዓመት ጤልን ጓል ሰለስተ ዓመት ጤልን ወዲ ሰለስተ ዓመት ድዑልን ርግቢት ዕንቅርቢትን ርግቢትን ውሰደለይ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለው፥ “የሦስት ዓመት ላም፥ የሦስት ዓመት ፍየልም፥ የሦስት ዓመት በግም፥ ዋኖስም፥ ርግብም አምጣ፤ እኒህንም ሁሉ አምጥተህ ከሁለት ከሁለት ቍረጣቸው፤ ወፎችን ግን አትቍረጣቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የሦስት ዓመት ጊደር፥ የሦስት ዓመት ፍየልም፥ የሦስት ዓመት በግም፥ ዋኖስም፥ ርግብም ያዝልኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ የሦስት ዓመት ጊደር፥ የሦስት ዓመት ፍየልም፥ የሦስት ዓመት በግም፥ ዋኖስም፥ ርግብም ያዝልኝ አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አ፥ “ሄዙ ላይ ኡሳ፥ ሄዙ ላይ ዴሻ፥ ሄዙ ላይ ዶርሳነ ላኡ ቆሞ ሀራጰቱዋ ታዉ አካደ ያ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Aa, «Heezzu laytsaa ussaa, heezzu laytsaa deeshshaa, heezzu laytsaa dorssaanne laa"u k'ommo harap'p'etuwaa taw akkaade ya» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYKKA iza, «Heedzdzu layththa us, heedzdzu layththa deysh, heedzdzu layththa dorsa laaqqanne nam7u qommo haraphpheta taas ekka ya» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይካ ኢዛ፥ «ሄ ላይ ኡስ፥ ሄ ላይ ዴይሽ፥ ሄ ላይ ዶርሳ ላቃኔ ናምኡ ቆሞ ሃራጴታ ታስ ኤካ ያ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ሄ ላይ ግድዳ እስ ኡስ፥ እስ ዴሽ፥ እስ ዶርሰነ ሄሳዳካ ሆለነ ጎርለ ታዉ ኤካዳ ያ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Heedzu laythi gidida issi ussi, issi deeshi, issi dorsenne hessadaka hollenne gorille taw ekada ya” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) “እያንዳንዳቸው ሦስት ዓመት የሆናቸው አንዲት ጊደር፣ አንድ ፍየልና አንድ በግ፣ በተጨማሪም አንድ ዋኖስና አንድ ርግብ አብረህ አቅርብልኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ሦስት፥ ሦስት ዓመት የሆናቸው አንድ ጊደር፥ አንድ ፍየልና፥ አንድ በግ፥ እንዲሁም ዋኖስና ርግብ አምጣልኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ሰለስተ ዓመት ዝገበረት ዓርሕን፥ ሰለስተ ዓመት ዝገበረት ጤልን፥ ሰለስተ ዓመት ዝገበረ ማጕላ በጊዕን ኣምፅአለይ፤ ባሪቶን ርግብንውን ኣምፅአለይ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ንሰለስተ ዓመት ዝገበረት ኣርሕን ሰለስተ ዓመት ዝገበረት ጤልን ሰለስተ ዓመት ዝገበረ ድዑልን ምስ እዚ ኽኣ ባሬቶን ርግብን ኣምጽኣለይ፡ በሎ። |