Genesis 15:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ደገ ኣምጺኡ ድማ፡ ንሰማይ ርአ፡ ንከዋኽብቲ ድማ ክትቆጽሮም እንተኺኢልካ ንገሮም፡ በሎ። ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ዘርእኻ ከምኡ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሜዳም አወጣውና “ወደ ላይ ወደ ሰማይ ተመልከት፤ ልትቈጥራቸው ትችል እንደሆነ ከዋክብትን ቍጠራቸው። ዘርህም እንደዚሁ ነው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሜዳም አወጣውና። ወደ ሰማይ ተመልከት፥ ከዋክብትንም ልትቈጥራቸው ትችል እንደ ሆነ ቍጠር አለው። ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሜዳም አወጣውና፦ “ወደ ሰማይ ተመልከት፥ ከዋክብትንም ልትቈጥራቸው ትችል እንደሆነ ቁጠር” አለው። ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስሚደ ካረ አ ከሲደ፥ “ሳሉዋ ፑደ ጼላ፤ ኔን ጾልንተቱዋ ፓይዳናዉ ዳንዳዮፐ ፓይዳ፤ ነ ዘረይካ ሀዋ ኬሻ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simmiide kare Aa kessiide, «Saluwaa pude s'eella; neeni s'oolinttetuwaa paydanaw danddayooppe payda; ne zeretsaykka hawaa keeshshaa gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY Abraame kare kessidi, «Pude salo xeella; neni xoolintteta taybanaas dandaykko tayba; ne zereththayka hayssa mala gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኣብራሜ ካሬ ኬሲዲ፥ «ፑዴ ሳሎ ጼላ፤ ኔኒ ጾሊንቴታ ታይባናስ ዳንዳይኮ ታይባ፤ ኔ ዜሬይካ ሃይሳ ማላ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያግ ስሚድ እያ ካረ ከስድ፥ “ፑደ ሳሎ ፄላ፥ ኔኒ ፆልንቶታ ፓይዳናዉ ዳንዳእኮ ፓይዳ፥ ህዛ ነ ሼሻይካ ሄሳዳ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaagi simmidi iya kare kessidi, “Pude salo xeella, neeni xoolintota paydanaw danda7iko payda, hiza ne sheeshayka hessada gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ውጭም አውጥቶ፣ “ቀና ብለህ ወደ ሰማይ ተመልከት፤ እስቲ መቍጠር ከቻልህ፣ ከዋክብቱን ቍጠራቸው፤ ዘርህም እንዲሁ ይበዛል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም እግዚአብሔር አብራምን ወደ ውጪ አወጣውና “ወደ ሰማይ ተመልከት፤ ከዋክብትን መቊጠር ትችል እንደሆን ሞክር፤ እንግዲህ የአንተም ዘሮች እንደዚህ ይበዛሉ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደገ ኣውፂኡ ድማ “ንሰማይ ጠምት፤ ምቝፃሮም ትኽእል እንተ ዄንካ፥ ንኸዋኽብቲ ቝፀር” በሎ። ኣስዒቡውን “ዘርእኻ ኸምኡ ኽበዝሕ እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንግዳም ኣውጺኡ ድማ፡ ንሰማይ ጠምት፡ ምቑጻሮም እትኽእል እንተ ዃንካ፡ ከዋኽብቲ ቑጸር፡ በሎ። ዘርእኻውን ከምኡ ኪኸውን እቱ፡ በሎ። |