Genesis 15:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ደገ ኣምጺኡ ድማ፡ ንሰማይ ርአ፡ ንከዋኽብቲ ድማ ክትቆጽሮም እንተኺኢልካ ንገሮም፡ በሎ። ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ዘርእኻ ከምኡ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሜዳም አወ​ጣ​ውና “ወደ ላይ ወደ ሰማይ ተመ​ል​ከት፤ ልት​ቈ​ጥ​ራ​ቸው ትችል እን​ደ​ሆነ ከዋ​ክ​ብ​ትን ቍጠ​ራ​ቸው። ዘር​ህም እን​ደ​ዚሁ ነው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሜዳም አወጣውና። ወደ ሰማይ ተመልከት፥ ከዋክብትንም ልትቈጥራቸው ትችል እንደ ሆነ ቍጠር አለው። ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ሜዳም አወጣውና፦ “ወደ ሰማይ ተመልከት፥ ከዋክብትንም ልትቈጥራቸው ትችል እንደሆነ ቁጠር” አለው። ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስሚደ ካረ አ ከሲደ፥ “ሳሉዋ ፑደ ጼላ፤ ኔን ጾልንተቱዋ ፓይዳናዉ ዳንዳዮፐ ፓይዳ፤ ነ ዘረይካ ሀዋ ኬሻ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmiide kare Aa kessiide, «Saluwaa pude s'eella; neeni s'oolinttetuwaa paydanaw danddayooppe payda; ne zeretsaykka hawaa keeshshaa gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY Abraame kare kessidi, «Pude salo xeella; neni xoolintteta taybanaas dandaykko tayba; ne zereththayka hayssa mala gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኣብራሜ ካሬ ኬሲዲ፥ «ፑዴ ሳሎ ጼላ፤ ኔኒ ጾሊንቴታ ታይባናስ ዳንዳይኮ ታይባ፤ ኔ ዜሬይካ ሃይሳ ማላ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያግ ስሚድ እያ ካረ ከስድ፥ “ፑደ ሳሎ ፄላ፥ ኔኒ ፆልንቶታ ፓይዳናዉ ዳንዳእኮ ፓይዳ፥ ህዛ ነ ሼሻይካ ሄሳዳ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaagi simmidi iya kare kessidi, “Pude salo xeella, neeni xoolintota paydanaw danda7iko payda, hiza ne sheeshayka hessada gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ውጭም አውጥቶ፣ “ቀና ብለህ ወደ ሰማይ ተመልከት፤ እስቲ መቍጠር ከቻልህ፣ ከዋክብቱን ቍጠራቸው፤ ዘርህም እንዲሁ ይበዛል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም እግዚአብሔር አብራምን ወደ ውጪ አወጣውና “ወደ ሰማይ ተመልከት፤ ከዋክብትን መቊጠር ትችል እንደሆን ሞክር፤ እንግዲህ የአንተም ዘሮች እንደዚህ ይበዛሉ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደገ ኣውፂኡ ድማ “ንሰማይ ጠምት፤ ምቝፃሮም ትኽእል እንተ ዄንካ፥ ንኸዋኽብቲ ቝፀር” በሎ። ኣስዒቡውን “ዘርእኻ ኸምኡ ኽበዝሕ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንግዳም ኣውጺኡ ድማ፡ ንሰማይ ጠምት፡ ምቑጻሮም እትኽእል እንተ ዃንካ፡ ከዋኽብቲ ቑጸር፡ በሎ። ዘርእኻውን ከምኡ ኪኸውን እቱ፡ በሎ።