Genesis 15:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ ቃል እግዚኣብሄር መጺኡ ከምዚ በሎ፦ እዚ ወራሲኻ ኣይከውንን እዩ፤ እቲ ካብ መዓንጣኻ ዚመጽእ ግና ወራሲኻ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያን ጊዜም የአግዚአብሔር ቃል ወደ አብራም እንዲህ ሲል መጣ፤ “እርሱ አይወርስህም፤ ነገር ግን ከአብራክህ የሚወጣው እርሱ ይወርስሃል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት። ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፦ ይህ አይወርስህም፥ ነገር ግን ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ቃላይ አኮ ዪደ፥ “ሀ ቆማይ ኔና ላተና፤ ሽን ነ ጉልባታፐ ከስያዌ ኔና ላታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa k'aalay aakko yiide, «Ha k'oomay neena laattenna; shin ne gulbbataappe kesiyaawe neena laattana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA qaalay izakko yiidi, «Hayssi aylley nena laattenna; neeppe yelettiday nena laattana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ቃላይ ኢዛኮ ዪዲ፥ «ሃይሲ ኣይሌይ ኔና ላቴና፤ ኔፔ ዬሌቲዳይ ኔና ላታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እያኮ፥ “ሀ አይለይ ነና ላተና፥ ሽን ነ ጉልባታፐ ከያና ነ ናአይ ነና ላታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iyako, “Ha aylley nena laattenna, shin ne gulbatape keyana ne na7ay nena laattana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፤ “ይህ ሰው ወራሽህ አይሆንም፤ ነገር ግን ከአብራክህ የሚከፈል ልጅ ወራሽህ ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል “ይህ ኤሊዔዘር የተባለው አገልጋይ የአንተን ሀብት አይወርስም፤ ከአንተ የሚወለደው ልጅ ወራሽህ ይሆናል” ብሎ ሲነግረው ሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ኣይፋሉን፥ ካባኻ ዝተወልደ እዩ ዝወርሰካ እምበር፥ እዙይስ ኣይወርሰካን እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኸኣ ቃል እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ናብኡ መጸ፡ ኣይፋሉን፡ ካብ ከስዔኻ ዝወጸ እዩ ዝወርሰካ እምበር፡ እዝስ ኣይወርሰካን እዩ። |