Genesis 15:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣብራም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ውላድ ዘይብለይ ክኸይድ፡ ሓላፊ ቤተይ ድማ እዚ ኤልዔዘር ብዓል ደማስቆ እዩ እሞ፡ እንታይ ክትህበኒ ኢኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ራ​ምም፥ “አቤቱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥ ምን ትሰ​ጠ​ኛ​ለህ? እነሆ፥ ልጅ ሳል​ወ​ልድ እሞ​ታ​ለሁ፤ የቤ​ቴም ወራሽ ከዘ​መዴ ወገን የሚ​ሆን የደ​ማ​ስቆ ሰው የማ​ሴቅ ልጅ ይህ ኢያ​ው​ብር ነው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብራምም። አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብራምም፦ አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ፥ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤልዔዘር ነው አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራመ፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ታዉ ኡባካ ናእ ባይና ድራዉ፥ ኔን እምያ ጋቲ ታዉ አይሴ? ደማስቆ ኤልኤዛር ታና ላታና ሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abraame, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, taw ubbakka na'i baynna diraw, neeni immiyaa gatii taw ayissee? Demask'k'o El"eezeri taana laattana shin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abraamey, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Taas mulekka nay baynda gishshas neni immiza imotay taas ayssee? Damasqo dere as El7ezeerey tana laattana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሜይ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ታስ ሙሌካ ናይ ባይንዳ ጊሻስ ኔኒ ኢሚዛ ኢሞታይ ታስ ኣይሴ? ዳማስቆ ዴሬ ኣስ ኤልኤዜሬይ ታና ላታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አብራመይ፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ኔኒ እምያ ዎይቶይ ታዉ አይሴ? ታዉ የሎይ ባዋ፤ ቡሮ ታና ላታናይ ዳማስቆ ኤልአዛራ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Abramey, “Abeeti Ubba Haariya Godaw, neeni immiya woytoy taw aysee? Taw yeloy baawa; buroo tana laattanay Damasqo Eli7azara gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብራምም፣ “ እግዚአብሔር (አዶናይ ያህዌ) አምላክ ሆይ፤ ያለ ልጅ የቀረሁ ስለሆንሁ፣ የቤቴ ወራሽ የደማስቆ ሰው ኤሊዔዘር ነው፤ ታዲያ ምን ትሰጠኛለህ?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብራምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ጌታ አምላክ ሆይ፥ ምንም ልጅ ስለሌለኝ የምትሰጠኝ በረከት ምን ያደርግልኛል? ሀብቴን የሚወርሰው የደማስቆ ሰው የሆነው ኤሊዔዘር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብራም ከዓ “ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ እቲ እትህበኒ እንታይ እዩ? እንሆ፥ ኣነ ውሉድ ዘይብለይ እኸይድ ኣለኹ፤ ቤተይን ንብረተይን ዝወርስ ድማ በዓል ደማስቆ ኤልኤዘር እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብራ ከኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር ጐይታይ፡ ኣነ ውሉድ ዜብለይ እኸይድ ኣአኹ ወራስ ቤተይ ዥኸውን ድማ ንሱ ኣልኣዛር፡ በዓል ደማስቆ እዩ፡ እንታይሞ ኽትህበኒ ኢኻ፡ በለ።