Genesis 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብራም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ውላድ ዘይብለይ ክኸይድ፡ ሓላፊ ቤተይ ድማ እዚ ኤልዔዘር ብዓል ደማስቆ እዩ እሞ፡ እንታይ ክትህበኒ ኢኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብራምም፥ “አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምን ትሰጠኛለህ? እነሆ፥ ልጅ ሳልወልድ እሞታለሁ፤ የቤቴም ወራሽ ከዘመዴ ወገን የሚሆን የደማስቆ ሰው የማሴቅ ልጅ ይህ ኢያውብር ነው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምም። አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምም፦ አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ፥ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤልዔዘር ነው አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራመ፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ታዉ ኡባካ ናእ ባይና ድራዉ፥ ኔን እምያ ጋቲ ታዉ አይሴ? ደማስቆ ኤልኤዛር ታና ላታና ሽን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abraame, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, taw ubbakka na'i baynna diraw, neeni immiyaa gatii taw ayissee? Demask'k'o El"eezeri taana laattana shin» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abraamey, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Taas mulekka nay baynda gishshas neni immiza imotay taas ayssee? Damasqo dere as El7ezeerey tana laattana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሜይ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ታስ ሙሌካ ናይ ባይንዳ ጊሻስ ኔኒ ኢሚዛ ኢሞታይ ታስ ኣይሴ? ዳማስቆ ዴሬ ኣስ ኤልኤዜሬይ ታና ላታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አብራመይ፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ኔኒ እምያ ዎይቶይ ታዉ አይሴ? ታዉ የሎይ ባዋ፤ ቡሮ ታና ላታናይ ዳማስቆ ኤልአዛራ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Abramey, “Abeeti Ubba Haariya Godaw, neeni immiya woytoy taw aysee? Taw yeloy baawa; buroo tana laattanay Damasqo Eli7azara gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብራምም፣ “ እግዚአብሔር (አዶናይ ያህዌ) አምላክ ሆይ፤ ያለ ልጅ የቀረሁ ስለሆንሁ፣ የቤቴ ወራሽ የደማስቆ ሰው ኤሊዔዘር ነው፤ ታዲያ ምን ትሰጠኛለህ?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብራምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ጌታ አምላክ ሆይ፥ ምንም ልጅ ስለሌለኝ የምትሰጠኝ በረከት ምን ያደርግልኛል? ሀብቴን የሚወርሰው የደማስቆ ሰው የሆነው ኤሊዔዘር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብራም ከዓ “ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ እቲ እትህበኒ እንታይ እዩ? እንሆ፥ ኣነ ውሉድ ዘይብለይ እኸይድ ኣለኹ፤ ቤተይን ንብረተይን ዝወርስ ድማ በዓል ደማስቆ ኤልኤዘር እዩ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብራ ከኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር ጐይታይ፡ ኣነ ውሉድ ዜብለይ እኸይድ ኣአኹ ወራስ ቤተይ ዥኸውን ድማ ንሱ ኣልኣዛር፡ በዓል ደማስቆ እዩ፡ እንታይሞ ኽትህበኒ ኢኻ፡ በለ። |