Genesis 15:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ የሆዋ ምስ ኣብራም ኪዳን ኣተወ፡ ከምዚ ድማ በሎም፦ ንዘርእኻ እዛ ምድሪ እዚኣ፡ ካብ ፈለግ ግብጺ ክሳዕ እቲ ዓብዪ ሩባ፡ ፈለግ ኤፍራጥስ ሂበዮም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያ​ችም ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ብ​ራም ተስፋ ያደ​ረ​ገ​ለ​ትን ቃል ኪዳን አጸና፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “ከግ​ብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍ​ራ​ጥስ ወንዝ ድረስ ይህ​ችን ምድር ለዘ​ርህ እሰ​ጣ​ታ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ። ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ፦ “ከግብጽ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ መና ጎዳይ አብራመና ሀዋዳን ያጊደ ጫቁዋ ጫቀቴዳ፤ “ግብጼ ሻፋፐ ዶሚደ ኤፍራጺሳ ግያ ዎልቃማ ሻፋ ጋካናዉ፥ ሀ ቢታ ታን ነ ዘረዉ እማድ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Med'inaa Goday Abraamena hawaadan yaagiide c'aak'k'uwaa c'aak'k'eteedda; «Gibis'e Shaafaappe doommiide Efiraas'iisa giyaa wolk'k'aama shaafaa gakkanaw, ha biittaa taani ne zeretsaw immaad;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas GODAY Abraames, «Gibxe shaafappe doommidi Efiraaxise geetettiza gita shaafaa gakkanaas ha biittaa tani ne zereththaas immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ጎዳይ ኣብራሜስ፥ «ጊብጼ ሻፋፔ ዶሚዲ ኤፊራጺሴ ጌቴቲዛ ጊታ ሻፋ ጋካናስ ሃ ቢታ ታኒ ኔ ዜሬስ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ጎዳይ አብራመስ፥ “ግብፀ ሻፋፐ ዶምድ ኤፍራፂሳ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባ ታኒ ነ ሼሻስ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Goday Abrames, “Gibxe shaafape doomidi Efraxiisa shaafa gakanaw de7iya biitta ubbaa taani ne sheeshas immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ዕለት እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአብራም እንዲህ ሲል ኪዳን ገባለት፤ “ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ታላቁ የኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ያለውን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ዕለት እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ በማለት ቃል ኪዳን ገባለት፦ “ከግብጽ ወንዝ ጀምሮ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ያለውን ምድር ሁሉ ለዘሮችህ እሰጣለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ እግዚኣብሄር ምስ ኣብራም “እዛ ምድሪ እዚኣ ኻብ ሩባ ግብፂ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ሩባ ኤፍራጥስ፥
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ኽኣ እግዚኣብሄር ምስ ኣብራም ከምዚ ኢሉ ኺዳን ኣተወ፡ እዛ ምድሪ እዚኣ ኻብ ርባ ግብጺ ኽሳዕ እቲ ዓቢዩ ርባ፡ እቲ ርባ ኤፍራጥስ፡