Genesis 15:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ የሆዋ ምስ ኣብራም ኪዳን ኣተወ፡ ከምዚ ድማ በሎም፦ ንዘርእኻ እዛ ምድሪ እዚኣ፡ ካብ ፈለግ ግብጺ ክሳዕ እቲ ዓብዪ ሩባ፡ ፈለግ ኤፍራጥስ ሂበዮም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ቀን እግዚአብሔር ለአብራም ተስፋ ያደረገለትን ቃል ኪዳን አጸና፤ እንዲህም አለው፥ “ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣታለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ። ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ፦ “ከግብጽ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ መና ጎዳይ አብራመና ሀዋዳን ያጊደ ጫቁዋ ጫቀቴዳ፤ “ግብጼ ሻፋፐ ዶሚደ ኤፍራጺሳ ግያ ዎልቃማ ሻፋ ጋካናዉ፥ ሀ ቢታ ታን ነ ዘረዉ እማድ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Med'inaa Goday Abraamena hawaadan yaagiide c'aak'k'uwaa c'aak'k'eteedda; «Gibis'e Shaafaappe doommiide Efiraas'iisa giyaa wolk'k'aama shaafaa gakkanaw, ha biittaa taani ne zeretsaw immaad; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas GODAY Abraames, «Gibxe shaafappe doommidi Efiraaxise geetettiza gita shaafaa gakkanaas ha biittaa tani ne zereththaas immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ጎዳይ ኣብራሜስ፥ «ጊብጼ ሻፋፔ ዶሚዲ ኤፊራጺሴ ጌቴቲዛ ጊታ ሻፋ ጋካናስ ሃ ቢታ ታኒ ኔ ዜሬስ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ጎዳይ አብራመስ፥ “ግብፀ ሻፋፐ ዶምድ ኤፍራፂሳ ሻፋ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባ ታኒ ነ ሼሻስ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Goday Abrames, “Gibxe shaafape doomidi Efraxiisa shaafa gakanaw de7iya biitta ubbaa taani ne sheeshas immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ዕለት እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአብራም እንዲህ ሲል ኪዳን ገባለት፤ “ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ታላቁ የኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ያለውን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ዕለት እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ በማለት ቃል ኪዳን ገባለት፦ “ከግብጽ ወንዝ ጀምሮ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ያለውን ምድር ሁሉ ለዘሮችህ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ እግዚኣብሄር ምስ ኣብራም “እዛ ምድሪ እዚኣ ኻብ ሩባ ግብፂ ኽሳዕ እቲ ዓብዪ ሩባ ኤፍራጥስ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኽኣ እግዚኣብሄር ምስ ኣብራም ከምዚ ኢሉ ኺዳን ኣተወ፡ እዛ ምድሪ እዚኣ ኻብ ርባ ግብጺ ኽሳዕ እቲ ዓቢዩ ርባ፡ እቲ ርባ ኤፍራጥስ፡ |