Genesis 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ጸሓይ ምስ ዓረበትን ምስ ጸልመተትን፡ ኣብ መንጎ እቶም ቍርጽራጻት እቲ ዚትኪ እቶንን ዚነድድ መብራህትን ይሓልፍ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ፀሐይም በገባ ጊዜ ነበልባል መጣ፤ የእሳት መብራትና የሚጤስ ምድጃም መጣ፤ በዚያም በተከፈለው መካከል አለፈ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፀሐይም በገባች ጊዜ ታላቅ ጨለማ ሆነ፤ የምድጃ ጢስና የእሳት ነበልባል በዚያ በተከፈለው መካከል አለፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፀሐይም በገባች ጊዜ ታላቅ ጨለማ ሆነ፥ የምድጃ ጢስና የእሳት ነበልባል በዚያ በተከፈለው መካከል አለፈ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዉልና ሳአይ ሜዳ፤ ጮጭያ ጩዋይነ ታማ ላጩ አኬከናን ቤቲደ፥ ሄ ላኡ ከስ ጳልቀቴዳዋንቱፐ ግዱዋና አዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away wullina sa'ay d'umeedda; c'ooc'iyaa c'uwaynne tamaa lac'uu akeekenan beettiide, he laa"u kessi p'alk'k'eteeddawanttuppe gidduwaana aad'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey wulliin gadey dhumidaappe guye cooce tama lacoynne cuway beettidi he nam7u nam7u kezi shaakettida ashota giddora kanththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ዉሊን ጋዴይ ሚዳፔ ጉዬ ጮጬ ታማ ላጮይኔ ጩዋይ ቤቲዲ ሄ ናምኡ ናምኡ ኬዚ ሻኬቲዳ ኣሾታ ጊዶራ ካንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አው ዉልን ሳእ ማ ልንፅ ግን፥ ጮጨ ታማ ጩይነ ታማ ላጮይ በንትድ ሻከትዳ አሹዋ ግዶራ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Awi wullin sa7i dhuma linxi gin, cooce tama cuyinne tama lacoy bentidi shaaketida ashuwa giddora aadhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፀሓይ ገብታ ከጨለመ በኋላ የምድጃ ጢስና የሚንበለበል ፋና ታየ፤ በተከፈለውም ሥጋ መካከል ዐለፈ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፀሐይ ጠልቃ በጨለመ ጊዜ የምድጃ እሳት ጢስና ነበልባል ታየ፤ በተቈራረጠውም ሥጋ መካከል አለፈ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፀሓይ ምስ ዓረበት፥ ግብ ዝበለ ፀልማት ምስ ኮነ ኸዓ፥ እንሆ ዝተክኽ እቶንን ሃልሃል ዝብል ሓዊን ብመንጎ እቲ ዝተመቐለ ሓለፈ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ጸሓይ ምስ ዐረበት፡ ገብ ዝበለ ጸልማት ከኣ ምስ ኮነ፡ እንሆ ድማ ዘተክኽ እቶንን ሃልሃልታ ሓውን ብመንጎ እቲ ቑረርጽ ሓለፈ። |