Genesis 15:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣበሳ ኣሞራውያን ገና ስለ ዘይተፈጸመ፡ ኣብ ራብዓይ ወለዶ ናብዚ ኪምለሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ እስከ ዛሬ ድረስ የአሞራውያን ኀጢአት አልተፈጸመምና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፥ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኦይደን የለታን ነ ዘረይ ሀ ጋድያ ስማና፤ አያዉ ጎፐ፥ አሞረቱ ናጋራይ ብሮ ልክያ ጋክቤና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin oyddentso yeletaan ne zeretsay ha gadiyaa simmana; ayaw gooppe, Amooretuu nagaray biro likkiyaa gakkibeenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oydanththo yeletan ne zereththay ha biitta simmana; ays giikko Amoore dere asaa nagaray buro kumontta gishshassa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዳን ዬሌታን ኔ ዜሬይ ሃ ቢታ ሲማና፤ ኣይስ ጊኮ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳ ናጋራይ ቡሮ ኩሞንታ ጊሻሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሼሻይ ቡሮ ኦይዳን የለተን ሀ ቢታ ስማና። አይስ ጊኮ፥ አሞረታ ናጋራይ ፕርደታና ልክያ ቡሮ ጋክቤና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne sheeshay buroo oyddantho yeletethan ha biitta simmana. Ayis giiko, Amooreta nagaray pirdetana likiya buroo gakibeenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአራተኛውም ትውልድ ዘርህ ወደዚህ ምድር ይመለሳል፤ የአሞራውያን ኀጢአት ገና ጽዋው አልሞላምና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የልጅ ልጆችህ ወደዚህ ተመልሰው የሚመጡት በአራተኛው ትውልድ ነው፤ እስከዚያ የሚቈዩበትም ምክንያት የአሞራውያን ኃጢአት ገና ስላልተፈጸመ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅዋዕ ዓመፅ ኣሞራውያን ገና ኣይመልአን እዩ እሞ፥ ንዘርእኻ ኣብ ራብዓይ ትውልዲ ናብዙይ ክመልሶም እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓመጻ ኣሞራውያን ገና ኽሳዕ ሒጂ ኣይመልኤን እሞ፡ ኣብ ራብዓይ ወለሶ ናይዚ ኽምለሱ እዮም። |