Genesis 15:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዘገልግልዎ ህዝቢ ድማ ኣነ ክፈርዶ እየ። ብድሕሪኡ ድማ ዓበይቲ ነገራት ሒዞም ክወጹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም የሚያሠቃዩአቸውን እኔ እፈርድባቸዋለሁ። ከዚህም በኋላ ከብዙ ገንዘብ ጋር ወደዚህ ይወጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በባርነት በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርዳለሁ፤ ከዚያም በኋላ በብዙ ከብት ይወጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም በባርነት በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርዳለሁ፥ ከዚያም በኋላ በብዙ ከብት ይወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አይለዪደ ኡንቱንታ ሞድያ ካዉተ ታን ሙራና፤ ሄዋፐ ጉየ፥ ኡንቱንቱ ዳሮ አቁዋና ሄ ቢታፐ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ayileyiide unttuntta mooddiyaa kawutetsaa taani murana; hewaappe guyye, unttunttu daro ak'uwaana he biittaappe kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ayllesidi istta haariza kawoteththaa ta qaxxayana; hessafe guye istti daro aqora he biittaafe kezana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይሌሲዲ ኢስታ ሃሪዛ ካዎቴ ታ ቃጻያና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ዳሮ ኣቆራ ሄ ቢታፌ ኬዛና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንታና አይለተን ሃርያ ደርያ ታ ፕርዳና፤ ኤንቲ ሄ ቢታፈ ከይሸ ዳሮ ሻሎ ኤክድ ከያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin entana aylletethan haariya deriya ta pirdana; enti he biittafe keyishe daro shalo ekidi keyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በባርነት የሚገዛቸውን ሕዝብ እፈርድበታለሁ፤ ከዚያም ብዙ ሀብት ይዘው ይወጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በባርነት የሚገዛቸውን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ከዚያም በኋላ ብዙ ሀብት ይዘው ከዚያ አገር ይወጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝገዝእዎም ህዝቢ ግና ኣነ ኽፈርዶም እየ፤ ብድሕሪኡ ብዙሕ ጥሪት ሒዞም ክወፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝግዚእዎ ህዝቢ ድማ ኣነ ክፈርዶ እየ፡ ድሕርቲ ንሳቶም ብዙሕ ገንዘብ ሒዞም ኪወጺ እዮም። |