Genesis 15:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣብራም ድማ፡ ዘርእኻ ኣብ ዘይናቶም ሃገር ጓኖት ከም ዝዀኑን ከም ዘገልግልዎምን ኣጸቢቕካ ፍለጥ። ንኣርባዕተ ሚእቲ ዓመት ድማ ክጭፍልቖም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አብራምን አለው፥ “ዘርህ ለእነርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ ዕወቅ፤ አራት መቶ ዓመታትም ባሪያዎች አድርገው ይገዙአቸዋል፤ ያሠቃዩአቸዋል፤ ያስጨንቋቸዋልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብራምንም አለው። ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብራምንም አለው፦ “ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንደሚሆኑ በእርግጥ እወቅ፥ ባርያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና መና ጎዳይ አ፥ “ነ ዘረይ ሀራ ጋድያን በተ ግዲደ ደአናዋ ኔን ቱሙፐ ኤራ፤ ኡንቱንቱ አይለቲደ ኦይዱ ጼቱ ላይ ናቀታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Med'inaa Goday Aa, «Ne zeretsay hara gadiyaan bete gidiide de'anawaa neeni tumuppe era; unttunttu ayiletiide oyddu s'eetu laytsaa naak'ettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY izas, «Ne zereththay hara biittan bete gidi daanayssa neni tumappe era; istti aylletidi 400 layth yedhetti haarettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ኢዛስ፥ «ኔ ዜሬይ ሃራ ቢታን ቤቴ ጊዲ ዳናይሳ ኔኒ ቱማፔ ኤራ፤ ኢስቲ ኣይሌቲዲ 400 ላይ ዬቲ ሃሬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ አብራመኮ፥ “ነ ሼሻይ አላጋ ቢታን በተ አስ ግድድ ዳናይሳ ሎይዳ ኤራ፤ ኤንቲ አይለተን ኦይዱ ፄቱ ላይ ናቀት ሃረታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Abrameko, “Ne sheeshay allaga biittan bete asi gididi daanaysa loythada era; enti aylletethan oyddu xeetu laythi naaqeti haaretana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ዘርህ በባዕድ አገር ስደተኛ እንደሚሆን በርግጥ ዕወቅ፤ አራት መቶ ዓመትም በባርነት ተረግጦ ይገዛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አብራምን እንዲህ አለው፦ “የልጅ ልጆችህ በባዕድ አገር ስደተኞች እንደሚሆኑ ዕወቅ፤ እዚያም በባርነትና በጭቈና ለአራት መቶ ዓመት ያስጨንቁአቸዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ንኣብራም “ዘርእኻ ኣብ ዘይዓዶም ስደተኛታት ኮይኖም ከም ዝነብሩን፥ ነርባዕተ ሚእቲ ዓመት ባሮት ገይሮም ከም ዘጨንቑዎምን ብርግፅ ፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣብራም ድማ በሎ፡ ንዘርእኻ ኣብ ዘይምድሮም ስደተኛታት ኮይኖም ከም ዝገዝእዎ፡ ኣርባዕተ ሚእቲ ዓመት ድማ ከም ዘጪንቕዎም፡ ኣርጊጽካ ፍለጥ። |