Genesis 15:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣብራም ድማ፡ ዘርእኻ ኣብ ዘይናቶም ሃገር ጓኖት ከም ዝዀኑን ከም ዘገልግልዎምን ኣጸቢቕካ ፍለጥ። ንኣርባዕተ ሚእቲ ዓመት ድማ ክጭፍልቖም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አብ​ራ​ምን አለው፥ “ዘርህ ለእ​ነ​ርሱ ባል​ሆ​ነች ምድር ስደ​ተ​ኞች እን​ዲ​ሆኑ በእ​ር​ግጥ ዕወቅ፤ አራት መቶ ዓመ​ታ​ትም ባሪ​ያ​ዎች አድ​ር​ገው ይገ​ዙ​አ​ቸ​ዋል፤ ያሠ​ቃ​ዩ​አ​ቸ​ዋል፤ ያስ​ጨ​ን​ቋ​ቸ​ዋ​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብራምንም አለው። ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብራምንም አለው፦ “ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንደሚሆኑ በእርግጥ እወቅ፥ ባርያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና መና ጎዳይ አ፥ “ነ ዘረይ ሀራ ጋድያን በተ ግዲደ ደአናዋ ኔን ቱሙፐ ኤራ፤ ኡንቱንቱ አይለቲደ ኦይዱ ጼቱ ላይ ናቀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina Med'inaa Goday Aa, «Ne zeretsay hara gadiyaan bete gidiide de'anawaa neeni tumuppe era; unttunttu ayiletiide oyddu s'eetu laytsaa naak'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY izas, «Ne zereththay hara biittan bete gidi daanayssa neni tumappe era; istti aylletidi 400 layth yedhetti haarettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ ኢዛስ፥ «ኔ ዜሬይ ሃራ ቢታን ቤቴ ጊዲ ዳናይሳ ኔኒ ቱማፔ ኤራ፤ ኢስቲ ኣይሌቲዲ 400 ላይ ዬቲ ሃሬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አብራመኮ፥ “ነ ሼሻይ አላጋ ቢታን በተ አስ ግድድ ዳናይሳ ሎይዳ ኤራ፤ ኤንቲ አይለተን ኦይዱ ፄቱ ላይ ናቀት ሃረታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Abrameko, “Ne sheeshay allaga biittan bete asi gididi daanaysa loythada era; enti aylletethan oyddu xeetu laythi naaqeti haaretana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ዘርህ በባዕድ አገር ስደተኛ እንደሚሆን በርግጥ ዕወቅ፤ አራት መቶ ዓመትም በባርነት ተረግጦ ይገዛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አብራምን እንዲህ አለው፦ “የልጅ ልጆችህ በባዕድ አገር ስደተኞች እንደሚሆኑ ዕወቅ፤ እዚያም በባርነትና በጭቈና ለአራት መቶ ዓመት ያስጨንቁአቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር ንኣብራም “ዘርእኻ ኣብ ዘይዓዶም ስደተኛታት ኮይኖም ከም ዝነብሩን፥ ነርባዕተ ሚእቲ ዓመት ባሮት ገይሮም ከም ዘጨንቑዎምን ብርግፅ ፍለጥ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣብራም ድማ በሎ፡ ንዘርእኻ ኣብ ዘይምድሮም ስደተኛታት ኮይኖም ከም ዝገዝእዎ፡ ኣርባዕተ ሚእቲ ዓመት ድማ ከም ዘጪንቕዎም፡ ኣርጊጽካ ፍለጥ።