Genesis 15:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ እዚ ነገር እዚ፡ ቃል እግዚኣብሄር ንኣብራም ብራእይ መጸ፡ ኣብራም፡ ኣይትፍራሕ፡ ኣነ ዋልታኻን ዓስብኻን ኣዝየ ዓብዪ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም ነገር በኋላ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በራ​እይ ወደ አብ​ራም መጣ፤ እን​ዲህ ሲል፥ “አብ​ራም ሆይ፥ አት​ፍራ፤ እኔ ጋሻ እሆ​ን​ሃ​ለሁ፤ ዋጋ​ህም በእኔ ዘንድ እጅግ ብዙ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል። አብራም ሆይ፥ አትፍራ፤ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፤ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል፦ አብራም ሆይ፥ አትፍራ፥ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፥ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ መና ጎዳ ቃላይ ሳጻን አብራመኮ ዪደ፥ “አብራማ፥ ያዮፓ! ታን ነዉ ጎንዳለ፤ ነ ጋቲ ሎይ ዳራ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, Med'inaa Godaa k'aalay sas'aani Abraamekko yiide, «Abraamaa, yayyoppa! Taani new gonddalle; ne gatii loytsi dara» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAA qaalay ajjuutan Abraamekko yiidi, «Abraame, babbofa! Tani nees gondalle; ne anjjoy keehi gita» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ቃላይ ኣጁታን ኣብራሜኮ ዪዲ፥ «ኣብራሜ፥ ባቦፋ! ታኒ ኔስ ጎንዳሌ፤ ኔ ኣንጆይ ኬሂ ጊታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ አብራመስ አሙሆን ቆንጭድ፥ “አብራመ ባቦፋ፥ ታኒ ነዉ ጎንዳለ፥ ነ ዎይቶይ ግታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Goday Abrames amuhon qoncidi, “Abrame babofa, taani new gondalle, Ne woytoy gita” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም በኋላ፣ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቃል እንዲህ ሲል በራእይ ወደ አብራም መጣ፤ “አብራም ሆይ፤ አትፍራ፤ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፤ ታላቅ ዋጋህም እኔው ነኝ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ አብራም ራእይ አየ፤ እግዚአብሔርም “አብራም፥ አትፍራ፤ እንደ ጋሻ ሆኜ ከአደጋ ሁሉ እጠብቅሃለሁ፤ ታላቅ በረከትም እሰጥሃለሁ” ሲል ሰማው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድሕሪ እዝ ነገር እዙይ፥ ቃል እግዚኣብሄር ብራእይ ናብ ኣብራም መፀ፤ ከምዙይውን በሎ፦ “ኣብራም ኣይትፍራሕ፤ ዋልታኻ ኣነ እየ፤ ዓስብኻ የመና ብዙሕ ክኸውን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ነገርዚ ቓል እግዚኣብሄር ብራእይ ከምዚ ኢሉ ናብ ኣብራም መጸ ኣብራም። ኣይትፍራህ ዋልታኻ ኣነ እየ፡ ዓስብኻ ኣዝዩ ኺበዝሕ ኣዩ።