Genesis 14:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ኵሎም ኣብ ጐልጐል ሲዲም፡ ማለት ባሕሪ ጨው ተኣኪቦም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁሉ በኤ​ሌ​ቄን ሸለቆ ተሰ​ብ​ስ​በው ተባ​በሩ፤ ይኸ​ውም የጨው ባሕር ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ፤ ይኸውም የጨው ባሕር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ፥ ይኸውም የጨው ባሕር ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ እቼሹ ካተቱ ጋከቲደ እት ዎልቃ ግዲደ፥ (ማጽነ አባ ግያ) ሲድማ ዎምባን ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu ichcheshu kaatetu gaketiide itti wolk'k'aa gidiide, (Mas'ine Abbaa giyaa) Siiddima Wombban shiik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha ichchashu kawoti gaaggidi issi bagga gididi, (Hayqo Abba geetettiza) Siddime shoobban shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኢቻሹ ካዎቲ ጋጊዲ ኢሲ ባጋ ጊዲዲ፥ (ሃይቆ ኣባ ጌቴቲዛ) ሲዲሜ ሾባን ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ እቻሹ ካዎተት እስፈ ሺቅድ ማፅነ አባ ጌተትያ ስድማ ዛንጋራን ባንታ ቶራ ሺሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha ichashu kawotethati issife shiiqidi Maxine Abba geetetiya Sidima zangaaran banta toora shiishidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ የኋለኞቹ አምስቱ ነገሥታት በሲዲም ሸለቆ፣ በጨው ባሕር ተሰበሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ነገሥታት አንድ ግንባር ፈጥረው አሁን ሙት ባሕር ተብሎ በሚጠራው በሲዲም ሸለቆ ጦርነት ገጠሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኵላቶም ናብቲ ጐልጐል ሲዲም ተብሂሉ ዝፅዋዕ ባሕሪ ጨው ተኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኩሎም ሓቢሮም ናብ ለሰሲዶም፡ ንሱ ኽኣ ባሕሪ ጨው፡ ተኣከቡ።