Genesis 14:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብራም ድማ ንንጉስ ሶዶም፡ ኢደይ ናብቲ ሰማይን ምድርን ዝውንን እግዚኣብሄር ልዑል ኣምላኽ ኣልዓልኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ራ​ምም የሰ​ዶ​ምን ንጉሥ አለው፥ “ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን ወደ ፈጠረ ወደ ልዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጄን ከፍ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብራምም የሰዶምን ንጉሥ አለው። ሰማይንና ምድርን ወደሚገዛ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጄን ከፍ አድርጌአለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብራምም የሰዶምን ንጉሥ አለው፦ ሰማይንና ምድርን ወደሚገዛ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጄን ከፍ አድርጌአለሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አብራመ ሶዶማ ካትያ፥ “ታን መና ጎዳዉ፥ ኡባፐ ቂያ ጾሳዉ፥ ሳሉዋነ ሳኣ መዳዎ፥ ታ ኩሽያ ደንደ ጫቃድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Abraame Sodooma kaatiyaa, «Taani Med'inaa Godaw, Ubbaappe D'ok'k'iyaa S'oossaw, saluwaanne sa'aa med'd'eddawoo, ta kushiyaa dentsaade c'aak'k'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Abraamey Sodoome kawo, «Tani GODAAS, Ubbaafe Dhoqqa Xoossaas, salonne sa7a medhdhidayssas, ta kushe denththada caaqqaychchadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኣብራሜይ ሶዶሜ ካዎ፥ «ታኒ ጎዳስ፥ ኡባፌ ቃ ጾሳስ፥ ሳሎኔ ሳኣ ሜዳይሳስ፥ ታ ኩሼ ዴንዳ ጫቃይቻዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አብራመይ ሶዶመ ካዋኮ፥ “ታኒ ጎዳስ፥ ሳሉዋነ ሳአ መዳ ኡባፈ ቃ ፆሳስ ታ ኩሽያ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Abramey Soodome kawako, “Taani Godaas, saluwanne sa7a medhida Ubbaafe Dhoqa Xoossas ta kushiya denthas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብራም ግን ለሰዶም ንጉሥ እንዲህ አለው፤ “ሰማይንና ምድርን ወደ ፈጠረ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ ወደ ልዑል አምላክ (ኤል-ኤልዮን) እጆቼን አንሥቻለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብራምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በልዑል እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብራም ድማ ንንጉስ ሰዶም “ናብ ስም እቲ ሰማይን ምድርን ዝፈጠረ ልዑል እግዚኣብሄር ኢደይ ኣልዒለ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብራም ግና ንንጉስ ሰዶም፡ ኢደይ ናብ እግዚኣብሄር፡ ልዑል ኣምላኽ ጐይታ ሰማይን ምድርን፡ ኣልዐልኩ።